መቻል ወልዋሎን ሦስት ለባዶ በማሸነፍ ከአንድ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሷል። ወልዋሎዎች በሲዳማ ቡና ሽንፈት ካስተናገደው…
ሪፖርት
ሪፖርት | ንግድ ባንኮች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል
የምሽቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። በሊጉ የአራተኛ ሳምንት…
ሪፖርት | ምዓም አናብስት ብርቱካናማዎቹን አሸነፉ
ያሬድ ብርሃኑ በተከታታይ አራተኛ መርሐግብር ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታዎች ወደ ድል ተመልሰዋል። መቐለ 70…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች የሊጉ መሪ የሆኑበትን ድል አስመዘገቡ
ብርቱ ፉክክር የተደረገበት የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብር በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል። ሲዳማ ቡናዎች ድል ካደረገው ቋሚ…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ከሦስት ነጥብ ጋር ተገናኝቷል
ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በአቤል ሀብታሙ ብቸኛ ጎል ባህር ዳር ከተማን 1ለ0 በመርታት የዓመቱን የመጀመሪያ ድላቸውን አስመዝግበዋል። በሊጉ…
ሪፖርት | በረከት ግዛው ዐፄዎቹን ታድጓል
በአስር ተጫዋቾች ረዘም ያሉ ደቂቃዎች ለመጫወት የተገደዱት አዳማ ከተማዎች በእጃቸው ገብቶ የነበረውን ሙሉ ሦስት ነጥብ በመጨረሻም…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ከተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሃግብር ወላይታ ድቻ በያሬድ ዳርዛ የሁለተኛ አጋማሽ ሁለት ግቦች ከተከታታይ ሽንፈቶች በኃላ ከኢትዮጵያ ቡና…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ እጅግ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3ለ2 አሸንፎ ወደ ድል ተመልሷል። ባንኮች በ3ኛ ሣምንት…
ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ድሬዳዋ ነጥብ ተጋርተዋል
ስሑል ሽረ እና ድሬዳዋ ከተማ አሁንም አልተሸናነፉም፤ ቡድኖቹ የተሰረዘውን የ2012 ጨዋታ ጨምሮ ተከታታይ አራተኛ የአቻ ውጤታቸውን…
መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን
የ4ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን በቀጣዩ ዳሰሳችን እናስመለክታችኋለን። ስሑል ሽረ ከ ድሬዳዋ ከተማ ከሊጉ…

