ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች ኢትዮጵያ ቡና ከጨዋታ ብልጫ ጋር ሲዳማ ቡናን 3ለ0 በመርታት የዓመቱ ስምንተኛ ድላቸውን…
ሪፖርት

ሪፖርት | ሻሸመኔ ከተማ የውድድር ዓመቱን ሁለተኛ ድል አሳክቷል
ሻሸመኔዎች ከመመራት ተነስተው ወላይታ ድቻን 2ለ1 በማሸነፍ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻ እና ሻሸመኔ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ሁለተኛውን ዙር በድል ጀምረዋል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን 2ለ0 ረቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ እና ቅዱስ…

መረጃዎች| 64ኛ የጨዋታ ቀን
በሁለተኛው ዙር ቀዳሚ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል ወልቂጤ ከ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅቷል
በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ዐፄዎቹ ከመመራት ተነስተው ኃይቆቹን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድል አሳክተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | የተመስገን ብርሀኑ ጎል ሀድያ ሆሳዕናን አሸናፊ አድርጋለች
አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው መቻልን 3-2 በመርታት ጣፋጭ ድልን አግኝተዋል።…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ሜዳቸውን በድል መርቀዋል
ሀምበሪቾዎች አስራ አንደኛ ሽንፈታቸውን ባስተናገዱበት ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ በዘርዓይ ገብረስላሴ ብቸኛ ጎል 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑን…

ሪፖርት | ባህር ዳር እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን 0-0 ተለያይተዋል። የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል
የጦና ንቦቹ ፈረሰኞቹን 2ለ1 በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀሉ ሁለተኛ ቡድን ሆነዋል። በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ሁለተኛ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ መድን ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል
በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን 3ለ1 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን…