አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ እና ድሬዳዋ ከተማ በአስደናቂ አጀማመራቸው ቀጥለዋል ፤ ሁለት ጨዋታ ሁለት ድል። ሁለቱም ቡድኖች…
ሪፖርት
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በሲዳማ ቡና የበላይነት ተጠናቋል
በጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ በነበረው መርሃግብር ሲዳማ ቡና መቻልን በመርታት የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ መሉ ሦስት ነጥባቸውን አሳክተዋል።…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ የሊጉን የመጀመሪያ ድል አሳክቷል
በምሽቱ ጨዋታ ስንታየሁ መንግስቱ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ አዳማ ከተማ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 አሸንፏል። የጣናው ሞገድ በወልዋሎ…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ድል አስመዝግበዋል
ከዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ቤቱ የተመለሰው አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመጀመርያ የፕሪምየር ሊግ ድሉን አስመዝግቧል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች…
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ በተጨማሪ ደቂቃ በተገኘች ግብ ነጥብ ተጋርቷል
በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ በነበረው የረፋድ ጨዋታ ስሁል ሽረዎች በእጃቸው ገብቶ የነበረውን ሙሉ ሦስት ነጥብ በመጨረሻ ደቂቃ…
ሪፖርት| ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
የመዲናይቱን አንጋፋ ክለቦች ያገናኘው የምሽቱ መርሃግብር በአቻ ውጤት ተገባዷል። ኢትዮጵያ ቡናዎች አዲስ ፈራሚዎቹ ዳንላድ ኢብራሂም፣ ኮንኮኒ…
ሪፖርት | ፋሲል እና መቐለ ነጥብ ተጋርተዋል
ከአራት ዓመታት በኋላ በሊጉ ዳግም የተገናኙት ፋሲል እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት አጠናቀዋል። ፋሲል…
ሪፖርት | ደካማ ፉክክር የተደረገበት ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል
የሊጉ የሁለተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን እና አርባምንጭ ከተማ መካከል ተከናውኖ 0ለ0 ተጠናቋል። በመጀመሪያው ሳምንት…
ሪፖርት| ሮዱዋ ደርቢ በኃይቆቹ አሸናፊን ተገባደደ
ሀዋሳ ከተማዎች የውድድር ዓመቱን በድል ጀምረዋል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት ትላልቅ ግዢዎችን ባደረጉ ሁለት ክለቦች መካከል…
ሪፖርት | ስሑል ሽረ ወደ ሊጉ ከሦስት ጎል እና ሦስት ነጥብ ጋር መመለሱን አብሥሯል
አምስት ግቦችን በተመለከትንበት ጨዋታ ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ሊጉ የተመለሰው ስሑል ሽረ አዳማ ከተማን 3ለ2 በመርታት…

