ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች ለገጣፎ ለገዳዲን 3-0 አሸንፏል። ኢትዮ ኤሌክልትክ ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ…
ሪፖርት

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል
በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በምክትል አሰልጣኞች መካከል የተደረገው የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ መስፍን ታፈሰ…

ሪፖርት | በውዝግቦች የተሞላው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የኃይል አጨዋወት የበዛበት የባህር ዳር ከተማ እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ከፍ ባለ ፉክክር ታጅቦ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ነብሮቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ሦስተኛ ጨዋታ የነበረው የአርባምንጭ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ፍልሚያ ያለ…

ሪፖርት | አዝናኝ የነበረው ጨዋታ በኃይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ሰባት ጎሎች ተስተናግደውበት ጥሩ ፉክክር ያስመለከተን ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን አሸናፊ በማድረግ ተገባዷል። ከኢትዮጵያ ቡና የጠባብ ውጤት…

ሪፖርት | የቅዱስ ጊዮርጊስ የድል ጉዞ ቀጥሏል
በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ እና አዳማ ከተማ መካከል ተከናውኖ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል
ክፍት የነበረው የወልቂጤ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በመስፍን ታፈሰ ብቸኛ ጎል ቡናማዎቹን ባለድል አድርጓል። በተመስገን…

ሪፖርት | ነብሮቹ ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
የሦስተኛ ጨዋታ ሳምንት የመጨረሻ የጨዋታ ዕለት የመጀመሪያ በነበረው ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን 3-1 በሆነ ውጤት…

ሪፖርት | የዳዋ ሁቴሳ ብቸኛ ጎል አዳማ ከተማን ለተከታታይ ድል አብቅታለች
ብዙም የጎል ሙከራዎችን ያላስመለከተን ቀዝቃዛው ጨዋታ በአዳማ ከተማ አሸነፊነት ተጠናቋል። ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡናን የረቱት ሀዋሳዎች…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ከለገጣፎ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ሸምቷል
ኢትዮጵያ መድን አብሮት ወደ ሊጉ ያደገውን ለገጣፎ ለገዳዲ 4ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ባሳለፍነው ሳምንት አርባምንጭ ከተማን…