ከተያዘለት ደቂቃ ዘግይቶ የጀመረው የወልቂጤ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የምሽቱ ጨዋታ በሠራተኞቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። 01፡00…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት | መቻል እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በብርቱ ፉክክር ታጅቦ ለተመልካች አዝናኝ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና የመቻል ጨዋታ 3-3 ተጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በመረጡት…
መረጃዎች | 58ኛ የጨዋታ ቀን
የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና በአሠልጣኝ…
ሪፖርት | ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ፈረሰኞቹን ነጥብ ከመጣል ታድጓል
የቶጓዊው አጥቂ የመጨረሻ ደቂቃዎች ግብ ፈረሰኞቹን ወደ ሰንጠረኙ አናት መልሳለች። ፈረሰኞቹ በአመዛኙ ከተጠቀሙበት አቀራረብ ምኞት ደበበ…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል
ዛሬ በተደረገው ቀዳሚ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ለገጣፎ ለገዳዲን 2-0 በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ቀና ያለበትን ውጤት አሳክቷል።…
መረጃዎች | 57ኛ የጨዋታ ቀን
14ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በተከታዩ ፅሁፍም የነገዎቹን መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች…
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዝግበዋል
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በመጀመርያው ጨዋታቸው ድል አስመዝግበዋል። ሁለት የተለያየ አቀራረብ ያላቸውን ቡድኖች በታዩበት የመጀመርያው አጋማሽ ዐፄዎቹ…
ሪፖርት | ሀዋሳ እና ባህርዳር ነጥብ ተጋርተዋል
የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ባህርዳር ከተማን አገናኝቶ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል። የሁለተኛ…
መረጃዎች | 56ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚደረጉ የ14ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ…
ሪፖርት | አዞዎቹ በ12 ደቂቃዎች ውስጥ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ለድል በቅተዋል
አርባምንጭ ከተማ ከመመራት ተነስቶ በተቀያሪ ተጫዋቾች ልዩነት ፈጣሪነት ድሬዳዋ ከተማን 3-1 አሸንፏል። 01፡00 ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል…

