አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል። በ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተካፋይ የሆነው…
ፕሪምየር ሊግ

ሀዋሳ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመራው ሀዋሳ ከተማ ከክለቡ የታዳጊ ቡድን የተገኙትን ሦስት ተጫዋቾች ውልን አድሷል፡፡ ካለፉት ዘመናት…

ፈረሰኞቹ ከመሐል ተከላካያቸው ጋር በስምምነት ተለያዩ
ያለፉትን ዘጠኝ ዓመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ቆይታ የነበረው የመሐል ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምነት መለያየቱ ታውቋል። አስቀድሞ…

ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
ነብሮቹ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የራምኬል ሎክንም ውል አራዝመዋል፡፡ ረዳት አሰልጣኝ በነበረው ያሬድ ገመቹ እንደሚመራ የሚጠበቀው…

ፋሲል ከነማ የአማካዩን ውል አድሷል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት 2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ፋሲል ከነማ የሀብታሙ ተከስተን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሷል።…

ለገጣፎ ለገዳዲ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል
በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሪምየር ሊጉን የተቀላቀለው ለገጣፎ ለገዳዲ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል፡፡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ክለቡን…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ ዙር ሙሉ መርሐ ግብር
የ2015 የውድድር ዘመን የሀገራችን ትልቁ ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ይፋ ሆኗል። በሊግ አክሲዮን ማኅበሩ ፅሕፈት ቤት…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አራዝሟል። በርከት ያሉ…

ሠራተኞቹ የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል
በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው ወልቂጤ ከተማ የግብ ዘብ፣ አጥቂ እና ተከላካይ ማስፈረሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪው አርባምንጭ ከተማ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችንም ውል አድሷል፡፡ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…