በወራጅ ቀጠናው ፉክክር የሚገኘው አዳማ ከተማ እና የዋንጫ ፉክክሩን ለመቀላቀል እየታተረ የሚገኘው መቻል አስፈላጊ ድል ለማግኘት…
ፕሪምየር ሊግ

ሪፖርት | የበዓል ምሽት ጨዋታው ያለ ጎል ተጠናቋል
በሀያ ስድስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የምሽት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ ጨዋታው ያለ ጎል ተገባዷል።…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል
ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን በተከታታይ ሦስት ጨዋታዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ሲዳማ ቡና ሦስተኛውን ተከታታይ የ1ለ0 ድል ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | አርባምንጭ ከተማ ከ ስሑል ሽረ
አርባምንጭ ከተማ እና ስሑል ሽረ የሚያደርጉት ጨዋታ በበዓለ ትንሳሤው ዕለት የሚደረግ ሁለተኛው መርሐግብር ነው። ሁለተኛውን ዙር…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ቡና ከ ሲዳማ ቡና
ሁለቱ ቡናዎች የድል መንገዳቸውን ለማስቀጠል በዕለተ ትንሣኤ የሚፋለሙበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ሰላሣ ዘጠኝ ነጥቦች በመሰብሰብ ከመሪው…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከ8 ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3-1 በማሸነፍ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል። በኢዮብ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አሳክተዋል
በሳምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 3ለ1 አሸንፏል። 09፡00 ሲል በዋና ዳኛ ባሕሩ ተካ መሪነት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ወልዋሎ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ድል የተራቡ ቡድኖች የሚያገናኘው ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐ-ግብር ነው። ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ከኢትዮጵያ መድን እና…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ወላይታ ድቻ ከ ሀድያ ሆሳዕና
በሦስት ነጥቦች የሚበላለጡ ቡድኖች ከሽንፈት ለማገገም የሚያደርጉት ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይገመታል። አራት ነጥቦች ብቻ…

ወደ ፕሪሚየር ሊጉ የሚያድገው ሁለተኛ ቡድን ማን ይሆን?
ሊጠናቀቅ የሁለት ሣምንታት ጨዋታዎች በቀሩት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ “ለ” ሁለት ቡድኖች ለአሸናፊነት ተፋጠዋል። በኢዮብ ሰንደቁ…