ወላይታ ድቻን ከ አርባ ምንጭ እንዲሁም መቐለ 70 እንደርታን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኙት የ12ኛ ሳምንት መክፈቻ…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ሲረከቡ ቢጫዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በ12ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ በአንዋር ሙራድ ብቸኛ ግብ…
መረጃዎች | የ12ኛው ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች
12ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…
የግል አስተያየት | “የሁለት ፎቶዎች ወግ”
(ዘለግ ያለ ፅሁፍ የማይሆንለት ሰው የመጨረሻውን አንቀፅ ብቻ በማንበብ ጭብጤን ማግኘት ይችላል) ሳሙኤል ስለሺ ባለፉት ሁለት…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
የ11ኛ ሳምንት መዝጊያ የነበረው እና በፈጣን ሽግግሮች የታጀበው የኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ፍልሚያ 1-1 ተጠናቋል።…
ቡናማዎቹ ከአሠልጣኛቸው ጋር ሊለያዩ ነው
የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሠልጣኝ አብይ ካሣሁን ከክለቡ ጋር በስምምነት ለመለያየት ደብዳቤ ማስገባታቸው ታውቋል። የአንድ ጊዜ የኢትዮጵያ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ11ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ፍጻሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት | ሐይቆቹ ተከታታይ ድላቸውን ሲያሳኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለተኛ ቀን አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ሸገር ከተማን…

