ሽረ ምድረ ገነት ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ጋናዊው ግብ ጠባቂ ሽረ ምድረ ገነትን ለመቀላቀል ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየ የሚመሩት እና በዝውውር መስኮቱ በርከት…

ሲዳማ ቡናዎች የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል

ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ንብ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ አሳዳጊ ክለቡ ተመልሷል። ቅድመ ዝግጅታቸውን በሀዋሳ…

ነብሮቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች ጋናዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት አማካዩ ሱራፌል ጌታቸውን ወደ ቡድናቸው የቀላቀሉት…

የ2018 የሊጉ ውድደር ጅማሮ የሚካሄድበት ከተማ ለውጥ ሳይደረግበት አይቀርም

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ጥቅምት  እንደሚጀምር ሲታወቅ የሊጉ ውድድር የሚጀመርበት አንድ ከተማ ላይ ለውጥ ሳይደረግ እንዳልቀረ…

የጦና ንቦቹ የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል

ያለፉትን ዓመታት በሀዋሳ ከተማ ቆይታ ያደረገው የመስመር አጥቂ መዳረሻው ወላይታ ድቻ ሊሆን ተቃርቧል። በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ የሚመሩት…

ዩጋንዳዊው አጥቂ ቡናማዎቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ኢትዮጵያ ቡናዎች ዩጋንዳዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በአሰልጣኝ አብይ ካሳሁን የሚመሩት እና በዝውውር መስኮቱ በረከት ብርሀነ፣…

የቀድሞ የዋልያዎቹ ግዙፉ ግብ ጠበቂ ወደ አሰልጣኝነቱ መጥቷል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና በተለያዮ ክለቦች ሲጫወት የምናቀው የቀደሞ ኮከብ ግብ ጠባቂ በአሰልጣኝነት ወደ ሊጉ ተመልሷል።…

ቻምፒዮኖቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል

ወሳኙን የግብ ዘባቸውን በጉዳት ያጡት ኢትዮጵያ መድኖች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም መቃረባቸው ታውቋል። በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የመጀመርያ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቶጓዊ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመሩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በዝውውር መስኮቱ በረከት ወልደዮሐንስ፣ ቤዛ…

ሽረ ምድረ ገነቶች የነባር ተጫዋቾች ውል ማደሳቸውን ቀጥለዋል

አስር ታዳጊዎች ከእናት ክለባቸው ጋር ለመቀጠል ውላቸውን አራዝመዋል። ቀደም ብለው የብሩክ ሐድሽ፣ ዋልታ ዓንደይ፣ ክፍሎም ገብረህይወት፣…