የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት

በጨዋታ ሳምንቱ የተመለከትናቸው ትኩረት የሳቡ ተጫዋቾች የሁለተኛው ፅሁፋችን አካል ናቸው። 👉 ሦስቱ “ጉግሳዎች” ግብ ያስቆጠሩበት ሳምንት…

ወልቂጤ ከተማ ፋሲል ከነማ ላይ ያገኘው ሦስት ነጥብ ለጊዜው እንዳይፀድቅ ለምን ተደረገ?

በ17ኛ ሳምንት ወልቂጤ ከተማ ከወቅቱን የሊጉ አሸናፊ ፋሲል ከነማ ያገኘው ሦስት ነጥብ ለጊዜው እንዳይፀድቅ የተደረገበትን ምክንያት…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] 17ኛ ሳምንቱ ላይ በደረሰው የዘንድሮው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት…

ወልቂጤ ከተማ ፋሲል ከተማ ላይ ያገኘው ሦስት ነጥብ በጊዜያዊነት እንዳይፀድቅ ተወስኗል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የውድድር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…

የአሠልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ጅማ አባ ጅፋር

የሳምንቱ የማሳረጊያ መርሐ-ግብር በአቻ ውጤት ከተገባደደ በኋላ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ፋሲል ተካልኝ – አዳማ ከተማ…

ሪፖርት | የምሽቱም ጨዋታ ነጥብ  በመጋራት ተጠናቋል

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የጨዋታ ሳምንቱ የመጨረሻ በነበረው ጨዋታ አዳማ ከተማ እና ጅማ አባ ጅፋርን አገናኝቶ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወላይታ ድቻ

በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ግብ በአቻ ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ መሉ – ሀዋሳ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እስከመጨረሻው ደቂቃ ድረስ በሀዋሳ ቢመራም በአንተነህ ጉግሳ…

ፀጋዬ አበራ ለየት ስላለው ደስታ አገላለፁ ይናገራል

የአርባምንጭ ከተማው የመስመር አጥቂ ትናንት ቡድኑ አዲስ አበባ ከተማን 2-1 ሲረታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ ስላሳየው የደስታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 አዲስ አበባ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ ከድል ጋር ከታረቀበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ – አርባምንጭ…