“በእንቅስቃሴዬ ራሴን ነፃ እያደረኩ መጫወቴ ጠቅሞኛል” እንድሪስ ሰዒድ

በወላይታ ድቻን ከተቀላቀለበት ጊዜ አንስቶ ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረግ በቡድኑ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ድርሻ እያበረከተ ካለው እንድሪስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት ሀድያ ሆሳዕና 1-0 ባህር ዳር ከተማ

የሁለተኛው ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ በሀዲያ ሆሳዕና እና ባህር ዳር ከተማ መካከል ተካሂዶ ሆሳዕና…

ሪፖርት | የዳዋ ሆቴሳ ልዩነት ፈጣሪነት ቀጥሏል

የሁለተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በሀዲያ ሆሳዕና እና ባህር ዳር ከተማ መካከል ተደርጎ ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 በመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ወላይታ ድቻ

የአዳማ እና ድቻ ጨዋታን መጠናቀቅ ተከትሎ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ያደረጉት ቆይታ ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ከጨዋታ ብልጫ ጋር አዳማን ረትቷል

በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ በስንታየሁ መንግሥቱ ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን በማሸነፍ የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል። አዳማ…

ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ ባህር ዳር ከተማ

በሁለተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ሁለት ሊጉን በድል የጀመሩ ቡድኖች እርስ በእርስ የሚገናኙበት…

ቅድመ ዳሰሳ | አዳማ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ

የነገ ረፋዱን ጨዋታ በዳሰሳችን እንዲህ ተመልክተነዋል። እንደ አዳማ ከተማ ሊጉን ቁለል ብሎ የጀመረ ክለብ ያለ አይመስልም።…

“የእግርኳስ እድገቴ በጣም ፈጣን ነው፤ እየተሻሻለም መጥቷል” – አቡበከር ናስር

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታውን ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም አድርጎ ለረጅም ደቂቃዎች በጎዶሎ የተጫዋች ቁጥር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 ጅማ አባጅፋር

ወልቂጤ ከተማ ከጅማ አባጅፋር አቻ የተለያዩበት ጨዋታ መጠናቀቅ ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ከጅማ አባጅፋር ነጥብ ተጋርቷል

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ 9 ሰዓት ላይ ጅማ አባጅፋርን የገጠመው…