ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…

ሪፖርት | መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል

ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አሳክቷል። መቐለ 70…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ድሬዳዋ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ

ብርቱካናማዎቹ እና አዞዎቹ ወደ ድል መንገድ ለመመለስ የሚፋለሙት ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐ-ግብር ነው። ከሦስት ተከታታት ሽንፈቶች…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቐለ 70 እንደርታ ከ ኢትዮጵያ መድን

በሰንጠረዡ ላይኛው እና ታችኛው ባላቸው ፉክክር እጅግ አስፈላጊ ነጥብ ፍለጋ የሚፈለሙት ቡድኖች የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል

ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ደጋፊዎች የታደሙበት የሲዳማ ቡና እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ የማይክል ኪፕሩቭል ብቸኛ ጎል ሲዳማን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀዋሳ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ነገ በታሪካቸው ለ51ኛ ጊዜ የሚገናኙ እና በጨዋታዎቹ በድምር 124 ግቦችን ያስቆጠሩ ቡድኖች የሚፋለሙበት ጨዋታ ለሐይቆቹ ከስጋት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ድቻ

በአንድ ነጥብ የሚበላለጡ ቡድኖችን የሚያገናኘው ጨዋታ የ30ኛ ሳምንት ቀዳሚ መርሐግብር ነው። በአርባ ነጥብ 8ኛ ደረጃ ላይ…

አርባምንጭ ከተማ የተለያዩ አዳዲስ ውሳኔዎችን አስተላልፈ

የአርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ከወቅታዊ የቡድኑ ውጤት ጋር በተያያዘ አዳዲስ ውሳኔዎችን እና የአሰልጣኝ ቡድን አባላት…

ሪፖርት | መቻል እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል

የጨዋታ ሳምንት መገባደጃ መርሐግብር መቻልን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ 1ለ1 በሆነ ውጤት ነጥብ በማጋራት ተቋጭቷል። መቻሎች በ28ኛው…