ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና የመቻል ጨዋታ ግብ አልባ ሆኖ ተጠናቋል

የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ዕለት ቀዳሚ ጨዋታ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የመቻል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል።…

ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል

ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ በአስደናቂ ጉዟቸው ቀጥለዋል

በጠንካራ የመከላከል አቅማቸው ታግዘው ኢትዮጵያ ቡናዎች አዳማ ከተማዎችን 2-0 በመርታት የሊጉን መሪ መከተላቸውን ተያይዘውታል። ኢትዮጵያ ቡናዎች…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቻ ተለያይተዋል

በወራጅ ቀጠናው ላይ እየዳከሩ የሚገኙትን እና ከቀጠናው በአንድ ደረጃ ብቻ ርቀው የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…

ሪፖርት | መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል

ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አሳክቷል። መቐለ 70…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል

ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ደጋፊዎች የታደሙበት የሲዳማ ቡና እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ የማይክል ኪፕሩቭል ብቸኛ ጎል ሲዳማን…

ሪፖርት | መቻል እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል

የጨዋታ ሳምንት መገባደጃ መርሐግብር መቻልን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ 1ለ1 በሆነ ውጤት ነጥብ በማጋራት ተቋጭቷል። መቻሎች በ28ኛው…

ሪፖርት | ሙከራ አልባው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

እንደ ተጠባቂነቱ ያልነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ባለፈው ሳምንት አቻ…