ማሊያዊው አጥቂ ማማዱ ሲዲቤ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ የሞሮኮውን ክለብ ራፒድ ኦውድን ለቆ በ2011 ወደ ኢትዮጵያ…
ዝውውር
ባህር ዳር ከተማ ከሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹ ጋር ተለያይቷል
ባሳለፍው ዓመት የክረምት የዝውውር መስኮት የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅለው የነበሩት ሁለት ማሊያዊ ተጫዋቾች ከክለቡ ጋር መለያየታቸው ተሰምቷል።…
ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ
የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ኤፍሬም ዘካሪያስ ወደ ሀዋሳ ከተማ በድጋሚ ለመመለስ ተስማማ፡፡ ከመተሐራ ከተገኘ በኃላ በኢትዮጵያ ቡና…
“ለፋሲል መጫወት ብፈልግም በአንዳንድ ነገሮች ባለመስማማታችን ወደ ሌላ ክለብ ለመሄድ ወስኛለው” ሙጂብ ቃሲም
የ2012 ውድድር ዘመን እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ይመራ የነበረ ሙጂብ ቃሲም ከፋሲል ከነማ…
“በቅዱስ ጊዮርጊስ ደስተኛ ብሆንም በውሰት ወደ ወልቂጤ አምርቻለው” አሜ መሐመድ
በቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስት ዓመት ቆይታ ያደረገው እና በቅርቡ ወደ ወልቂጤ ከተማ ለመመምራት የተስማማው አሜ መሐመድ ስላለው…
“ለፋሲል ከነማ ደጋፊ ትልቅ ክብር አለኝ” ሽመክት ጉግሳ
አስቀድሞ ከፋሲል ከነማ ጋር ውሉን ለማደስ ከስምምነት ደርሶ በዛሬው ዕለት ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ ወላይታ ድቻ የመስማማቱን…
“አቡበከር እና ሚኪያስ የኢትዮጵያ እግርኳስን አንድ ምዕራፍ አሻግረውታል” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ
ኢትዮጵያ ቡና ዛሬ የሁለቱን ወጣት ተጫዋቾች አቡበከር እና ሚኪያስን ኮንትራት ረዘም ላለ ጊዜ ማራዘሙ ይታወቃል። ይህ…
ወላይታ ድቻ የአምስተኛ ተጫዋቹን ውል አራዘመ
ፀጋዬ አበራ ለተጨማሪ ዓመት በክለቡ ለመቆየት ቅድመ ስምምነት ፈፅሟል፡፡ ከአርባምንጭ ከተማ የታዳጊ ቡድን እስከ ዋናው ድረስ…
አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን ስለ ውል ማራዘማቸው ይናገራሉ
በኢትዮጵያ እግርኳስ አንድን ተጫዋች ረዘም ላለ ሁኔታ ማስፈረም በማይቻልበት ሊግ የኢትዮጵያ ቡና ወጣት ተጫዋች የሆኑት አቡበከር…
ሽመክት ጉግሳ ወደ ቀድሞ ክለቡ ለማምራት ተስማማ
ወላይታ ድቻ የቀድሞው ተጫዋቹ ሽመክት ጉግሳን ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ በመስመር አጥቂነት በፕሪምየር ሊጉ ከሚጫወቱ ተጫዋቾች መካከል ከግንባር…