የ2012 ቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በባቱ ከተማ እያደረገ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና የወደፊት ተስፋኛ ተጫዋች መሆኑን እያሳየ የሚገኘውን…
ዝውውር
ስሑል ሽረ የአይቮሪኮስታዊውን አጥቂ ውል አራዝሟል
በሁለተኛው ዙር ስሑል ሽረን ተቀላቅሎ አስደናቂ ቆይታ ያደረገው ሳሊፍ ፎፋና በክለቡ የሚያቆየውን ውል አድሷል። ወደ ኢትዮጵያ…
ከፍተኛ ሊግ | አክሱም ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን የቀጠረው አክሱም ከተማ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾች ማስፈረም ችሏል። ግብጠባቂው ማቲዮስ ሰለሞን (ከነቀምቴ ከተማ)፣…
ኢትዮጵያ ቡና የመስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ
ኢትዮጵያ ቡና አንዳርጋቸው ይላቅን የክለቡ አስራ ሶስተኛ ፈራሚ ለማድረግ ተስማምቷል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን ያደገውና በፍነጥት…
ወልቂጤ ከተማ ቶጓዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ
ከካሜሩናዊው ግብ ጠባቂ ቢሊንጌ ኢኖህ ጋር የተለያየው ወልቂጤ ከተማ ከሀዋሳው ሶሆሆ ሜንሳህ ጋር ከስምምነት ደርሷል። ወደ…
ሴቶች ዝውውር | አቃቂ ቃሊቲ በርካታ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል
በ2011 በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ቻምፒዮን በመሆን ወደ አንደኛ ዲቪዚዮን ያደገው አቃቂ ቃሊቲ አስር…
ባህር ዳር ከተማ የግብ ጠባቂውን ውል አራዝሟል
ከሰዓታት በፊት ተጨማሪ ተጨዋች ወደ ቡድናቸው ለመቀላቀል የተስማሙት የጣና ሞገዶቹ የግብ ጠባቂያቸውን ውል አራዝመዋል። የ25 ዓመቱ…
ባህር ዳር ከተማ ማሊያዊውን አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ
በጅማ አባጅፋር ጥሩ ቆይታ የነበረው ማሊያዊው አጥቂ ማማዱ ሲዲቤ ባህር ዳር ከተማን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል፡፡ የ26…
ሴቶች ዝውውር | ጌዲኦ ዲላ አስረኛ ተጫዋቹን አስፈረመ
ጌዲኦ ዲላ የተከላካይ መስመር ተጫዋቿ ፋሲካ በቀለን አስፈርሟል፡፡ የቀድሞዋ የሲዳማ ቡና እና ዳሽን ቢራ / ጥረት…
አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል
ቀደም ብለው ወደ ዝውውር በመግባት የቀድሞ አሰልጣኛቸው አሸናፊ በቀለን በመቅጠር ተጫዋቾች ያስፈረሙት አዳማ ከተማዎች የሁለት አማካዮቻቸው…