ባለፉት ሁለት ዓመታት በጦሩ ቆይታ የነበረው ተከላካይ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው…
ዝውውር
የከነዓን ማርክነህ ቀጣይ ማረፍያ…..?
ኢትዮጵያዊው አማካይ ከሊቢያው ክለብ ጥያቄ ቀርቦለታል። በተጠናቀው ዓመት መጀመርያ መቻልን በመልቀቅ ወደ ሊብያው አል መዲና ካቀና…
ወጣቱ ተከላካይ ሽረ ምድረ ገነትን ተቀላቀለ
በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ የሚመራው ሽረ ምድረ ገነት ቡድኑን ማጠናከሩን ቀጥሎበታል። በትናንትናው ዕለት ወደ ዝውውሩ ገብተው መክብብ…
ሲዳማ ቡና ሁለት ተከላካይ ከከፍተኛ ሊግ ለማስፈረም ተስማምቷል
የሁለት ነባር ተጫዋቾን ውል በማራዘም ወደ ዝውውሩ የገቡት ሲዳማ ቡናዎች ፊታቸውን ወደ ከፍተኛ ሊግ አዙረዋል። ከሰዓታት…
ምዓም አናብስት አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል
በጣና ሞገዶቹ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ምዓም አናብስት ለመቀላቀል ተቃርቧል። ለ2018 የውድድር ዓመት ቡድናቸውን ለማጠናቀር በእንቅስቃሴ…
ሽረ ምድረገነት ወደ ዝውውሩ ገብቷል
ሽረ ምድረገነት በዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ፈራሚዎቹን አግኝቷል። ቀደም ብሎ አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥሮ እስካሁን…
ምዓም አናብስት የፊት መስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል
በስሑል ሽረ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ምዓም አናብስት ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። በ2018 የውድድር ዓመት ቡድናቸውን ለማጠናከር…
ወልዋሎዎች የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማሙ
ቢጫዎቹ የወጣት ተጫዋቾቹን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን ቀጥረው ፍሬው ሰለሞን፣ በየነ ባንጃው፣ ኢብራሂም መሐመድ…
ሲዳማ ቡና የግብ ዘቡን ውል አራዝሟል
በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች የግብ ጠባቂያቸውን ውል አራዝመዋል። ለ2018 የውድደር ዘመን ቅድመ ዝግጅታቸውን ለመጀመር…

