ባህርዳር ከተማ ወጣቱን ግብ ጠባቂ አስፈረመ

አስቀድመው የአራት ተጫዋቾችን ዝውውር የፈፀሙት ባህር ዳሮች በዛሬው ዕለት ወጣቱ ግብ ጠባቂ ፅዮን መርዕድን ወደ ክለባቸው…

መከላከያ የአጥቂ መስመር ተጫዋቹን የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ አደረገ

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ለቀጣይ ዓመት መከላከያን ለማጠናከር በማሰብ በዝውውሩ እየተንቀሳቀሱ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ፈጣኑ የመስመር አጥቂ…

ኢትዮጵያ ቡና የተከላካይ ክፍል ተጫዋች አስፈረመ

በዚህ ሳምንት ወደ ዝውውር ገበያው የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎቹ የተከላካይ መስመር ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዚህ ዝውውር መስኮት…

አስቻለው ግርማ ሰበታ ከተማን ተቀላቀለ 

ባለፉት ሦስት ቀናት በርካታ ተጫዋቾች አስፈርመው ሌሎች ትልልቅ ስም ያላቸው ተጫዋቾን ለማስፈረም እንቅስቃሴ እያደረጉ የሚገኙት ሰበታ…

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ አንድ ግብ ጠባቂ እና አማካይ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ኤፍሬም ዘካርያስ ወልቂጤን…

ሐብታሙ ወልዴ መከላከያን ተቀላቀለ

ወደ አዳማ ከተማ ለማምራት ተስማምቶ የነበረው ሐብታሙ ወልዴ ዝውውሩ ባለመሳካቱ ለመከላከያ ፌርማው አኖረ። ባለፈው ወር መጨረሻ…

ኢትዮጵያ ቡና ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል

ዘግየት ብለው ወደ ተጨዋቾች ዝውውር የገቡት ኢትዮጵያ ቡናዎች አምስተኛ ተጨዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ከጣና ሞገዶቹ ጋር ጥሩ…

ወልዋሎ የአራት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ

በዝውውሩ በስፋት እየተሳተፉ የሚገኙት ወልዋሎዎች ከወር በፊት ቀድመው የተስማሙት ኢታሙና ኬይሙኔ ፣ ዓይናለም ኃይሉ ፣ ኬኔዲ…

ኢትዮጵያ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል

ኢትዮጵያ ቡና ሐብታሙ ታደሰን ዛሬ ማስፈረም ችሏል። የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች የሆነው ሐብታሙ ከቡሌ ሆራ ወልቂጤን ከተቀላቀለ…

ዳዊት እስጢፋኖስ አዲስ አዳጊዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደረሰ

በፍጥነት በርካታ ተጫዋቾች እያስፈረሙ የሚገኙት ሰበታ ከተማዎች ዳዊት እስጢፋኖስን ለማስፈረም ሲስማሙ በርካታ ትላልቅ ተጫዋቾች የግላቸው ለማድረግ…