አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከቀጠረ በኋላ ወደ ዝውውር ገበያው የገባው አዳማ አራተኛ ተጫዋቹን ሲያስፈርም የአራት ነባር ተጫዋቾችን…
ዝውውር
ናሚቢያዊው አጥቂ ወልዋሎን ለመቀላቀል ተቃርቧል
ወልዋሎ ዓ/ዩ የመጀመርያ ፈራሚውን በእጁ ለማስገባት ተቃርቧል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ ቱራ ማጂክን ለቆ ድሬዳዋ ከተማን በመቀላቀል…
ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ
አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ክለብ ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ለማምጣት በመስማማት የአዳዲስ ተጫዋቾችን ቁጥር አምስት…
ከነዓን ማርክነህ የዲዲዬ ጎሜስን ክለብ ለመቀላቀል ወደ ጊኒ ይጓዛል
ከነዓን ማርክነህ በጊኒ የተጫወተ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ቻምፒዮኑ ሆሮያ ክለብን ለመቀላቀል በቅርቡ ወደ ጊኒ ያቀናል። የጊኒው…
ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፕሪምየር ሊግ መቀላቀል የቻለው ወልቂጤ ከተማ ደግአረገ ይግዛውን በአሰልጣኝነት ከሾመ በኋላ ወደ…
አለልኝ አዘነ ከመቐለ ጋር ሲለለያይ አልሀሰን ካሉሻ ቡድኑን ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ተቀላቅሏል
መቐለ ከአዲስ ፈራሚው ጋር ሲለያይ ሦስት ተጫዋቾች ቅድመ ዝግጅቱን ተቀላቅለዋል። ባለፈው ሳምንት መቐለ 70 እንደርታ ለመቀላቀል…
ሀዲያ ሆሳዕና ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል
ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ሀዲያ ሆሳዕና ከሦስት ተጫዋቾች ጋር እንደተስማማ የክለቡ አሰልጣኝ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ ደቡብ…
ፋሲል ከነማ ሁለተኛ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚሳተፈው ፋሲል ከነማ ኪሩቤል ኃይሉን ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል። በተከላካይ አማካይ ስፍራ የሚጫወተው…
አማኑኤል ጎበና አዳማ ከተማን ለመቀላቀል ተስማማ
በትናንትናው ዕለት ከሁለት ተጫዋቾች ጋር የተስማሙት አዳማ ከተማዎች አማኑኤል ጎበናን ወደ ቡድናቸው ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ…
ኦኪኪ አፎላቢ ከጅማ ለመልቀቅ ወስኗል
የ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ጅማ አባ ጅፋር ዘንድሮ በበጀት ምክንያት ለተጨዋቾቹ ደሞዝ መክፈል ባለመቻሉ ቅሬታቸውን…