ሴቶች ዝውውር | አዳማ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ማስፈረሙን ቀጥሏል 

በዝውውር መስኮቱ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እየቀላቀለ የሚገኘው የአዳማ ከተማ ሴቶች ቡድን ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን…

ሀዋሳ ከተማ ከአዲስ ፈራሚው ጋር ተለያየ

ሀዋሳ ከተማ ከሁለት ሳምንታት በፊት አስፈርሞት ከነበረው ቶጓዊው አጥቂ ክዎሚ ፎቪ አጉዊዲ ጋር መለያየቱ ታውቋል።  አጥቂው…

ከፍተኛ ሊግ| ኤሌክትሪክ 11 ተጫዋቾች ሲያስፈርም በቡድኑ የሚቆዩትንም ለይቷል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ 11 አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም አስር የታዳጊ ተጫዋቾችን በዋናው ቡድኑ ውስጥ አካቶ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት…

ሴቶች ዝውውር| ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ሲያስፈርም የአምስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

የአሰልጣኝ ቅጥር በመፈፀም በህዳር ወር ለሚጀመረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በመዘጋጀት ላይ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ሁለት አዳዲስ…

ደቡብ ፖሊስ ሳዲቅ ሴቾን ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾች ውል አድሷል

ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለሱን ካረጋገጠ በኋላ በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተሳተፈ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ ሳዲቅ ሴቾች አስፈርሟል።…

ደደቢት የአንድ ተጫዋች ዝውውርን አጠናቋል

ለአዲሱ የውድድር ዓመት ቡድኑን በአዲስ መልክ በሊጉ ደረጃ ዝቅተኛ ክፍያ በሚከፈላቸው ተጫዋቾች እያዋቀረ የሚገኘው ደደቢት ያሬድ…

ሴቶች ዝውውር | ንግድ ባንክ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ረቡዕ መስከረም 9 ቀን 2010 ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ የገባው…

ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ሦስት ተጨዋቾችን አስፈርሟል

ረቡዕ መስከረም 09 ቀን 2010 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው ደቡብ ፖሊስ ዘግይቶ በገባበት የዝውውር መስኮት…

የሴቶች ዝውውር | አዲስ አበባ ከተማ 16 ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ህዳር 1 ለሚጀምረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በዘንድሮ አመት ከ2ኛ ዲቪዝዮን ወደ አንደኛ…

የሴቶች ዝውውር | አርባምንጭ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት አሳድጓል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ወደ አንደኛው ዲቪዚዮን ከፍ ያለው አርባምንጭ አራት አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ሁለት ተጫዋቾችን…