በስብስቡ ውስጥ አራት ግብ ጠባቂዎችን የያዘው አዳማ ከተማ ያለፉትን ስድስት ዓመታት ከታዳጊ ቡድኑ ጀምሮ በግብ ጠባቂነት…
ዝውውር
ከፍተኛ ሊግ | ጅማ አባ ቡና ከግማሽ በላይ ስብስቡን በአዲስ ተክቷል
ጅማ አባቡና የሁለት የነባር ተጫዋቾችን ውል ሲያድስ አስራ ስድስት የአዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡ በ2010 ከፍተኛ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተስፈኛ ተጫዋቹን በውሰት ሰጥቷል
በ2010 ከተስፋው ቡድኑ ወደ ዋናው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን በማደግ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ማድረግ የቻለው ዮሐንስ ዘገየ…
ከፍተኛ ሊግ | ስልጤ ወራቤ አስራ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የበርካቶቹን ውል አድሷል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ስልጤ ወራቤ ከአሰልጣኝ እስከ ተጫዋች በርካታ ለውጦችን በማድረግ አሁን ደግሞ አዳዲስ አስራ ሁለት…
ከፍተኛ ሊግ | ቡራዩ ከተማ ዘጠኝ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በ2010 ውድድር ዓመት ጥሩ አጀማመር በማድረግ የምድቡ መሪ መሆን ችሎ የነበረውና በቀሪው የውድድር ዘመን ወጣ ገባ…
ከፍተኛ ሊግ | ዲላ ከተማ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ቀጥሯል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ዲላ ከተማ ትኩረቱን ወጣቶች ላይ በማድረግ የአራት ተጫዋቾችን በቋሚ ፊርማ እና በውሰት ውል…
ከፍተኛ ሊግ | ቤንች ማጂ ቡና አስራ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ወደ ከፍተኛ ሊግ ባደገበት ዓመት ተፎካካሪ መሆን የቻለው ቤንች ማጂ ቡና አስራ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾች ሲያስፈርም…
አውስኮድ በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በሃገሪቱ የሊግ እርከን ሁለተኛ በሆነው ከፍተኛ ሊግ ላይ እየተወዳደረ የሚገኘው አማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት (አውስኮድ)…
ከፍተኛ ሊግ: ለገጣፎ ዘጠኝ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ለገጣፎ ለገዳዲ የምክትል አሰልጣኝ ቅጥርን ጨምሮ የነባር ተጫዋቾቹን ውል የማራዘም እና አዳዲሶችንም የማስፈረም ስራ ሰርቷል። በአሰልጣኝ…
ጅማ አባ ጅፋር የቴዎድሮስ ታደሰን ዝውውር አጠናቋል
በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ጅማ አባ ቡና ዓመቱን ያጠናቀቀው ቴዎድሮስ ታደሰ ወደ ሌላኛው የጅማ ክለብ በአንድ ዓመት…

