አቤል ያለው አዲስ ክለብ ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል

ከግብፁ ክለብ ጋር በስምምነት የተለያየው ፈጣኑ አጥቂ በቅርቡ አዲስ ክለብ ይቀላቀላል። ላለፈው አንድ ዓመት ከስድስት ወር…

የአብስራ ተስፋዬ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለማምራት ከጫፍ ደርሷል

በመቐለ 70 እንደርታ ዓመቱን ያሳለፈው የአማካይ መስመር ተጫዋች ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለማምራት ከጫፍ መድረሱ ተሰምቷል።…

ሸገር ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ከታዳጊ እስከ ዋናው ቡድን ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገለገለው ግብ ጠባቂው ወደ ሸገር ከተማ አምርቷል። ከዚህ ቀደም ካሌብ…

ሸገር ከተማዎች አማካይ አስፈርመዋል

ባለፉት አራት ዓመታት በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ የነበረው አማካይ አዲስ አዳጊውን ክለብ ተቀላቀለ። በዛሬው ቀን በርከት ያሉ…

ብርቱካናማዎቹ ተከላካይ አስፈረሙ

ድሬዳዋ ከተማዎች ሦስተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። በአሰልጣኝ ይታገሱ የሚመሩት ድሬደዋ ከተማዎች ቀደም ብለው ሬድዋን ሸሪፍ እና ጃዕፈር…

ሸገር ከተማዎች የሁለት ተጫዋቾች ፊርማ አግኝተዋል

ሸገር ከተማዎች ሁለት የፊት መስመር ተጫዋቾች ከታችኞቹ ሊጎች አስፈርመዋል። ሸገር ከተማ በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ቀደም…

ሸገር ከተማ የተከላካይ አማካይ አስፈረመ

ሸገር ከተማዎች በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለው የተከላካይ አማካይ የስብስባቸው አካል ማድረግ ችለዋል። አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን…

ሸገር ከተማ የመስመር አጥቂውን የግሉ አድርጓል

ሸገር ከተማዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለው የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን የቀጠሩትና ባለፉት ቀናቶች…

መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል

መቻሎች አንድ አማካይ ለማስፈረም በመስማማት ወደ ዝውውሩ መግባታቸው ታውቋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ለአንድ ዓመት በማስፈረም ለቀጣይ…

ብርቱካናማዎቹ ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስባቸውን ቀላቅለዋል

በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት ብርቱካናማዎቹ አማካይ አስፈርመዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ መሪነት በ48 ነጥብ…