የመቐለ 70 እንደርታ ሁለት ተከላካዮች በአንድ ዓመት ውል ሠራተኞቹን ተቀላቅለዋል፡፡ አዲስ አበባ ከትመው ለ2013 ቢትኪንግ ፕሪምየር…
ዝውውር
ከፍተኛ ሊግ | ደሴ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ የተደለደለው ደሴ ከተማ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራን በዋና አሰልጣኝነት…
ከፍተኛ ሊግ | አቃቂ ቃሊቲ በርካታ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል
የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ ስር የተደለደለው አቃቂ ቃሊቲ አስራ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ስምንት ውላቸው ተጠናቆ…
ከፍተኛ ሊግ | ቤንች ማጂ ቡና ተጨማሪ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሩን ውል አድሷል
ከሳምንት በፊት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረመው የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ቡድን ቤንች ማጂ ቡና ተከላካይ ሲያስፈርም የአጥቂውን…
ሀድያ ሆሳዕና አጥቂ አስፈረመ
ሚካኤል ጆርጅ ሀድያ ሆሳዕናን ተቀላቀለ፡፡ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመሩት ሀድየ ሆሳዕናዎች በዝውውር ገበያው ከየትኛውም የፕሪምየር ሊግ…
በሦስቱ የትግራይ ክልል ክለብ ተጫዋቾች ዙርያ አዲስ የዝውውር ደንብ ተዘጋጀ
በመቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የሚገኙ ተጫዋቾችን የተመለከተ አዲስ የዝውውር ደንብ መውጣቱ ታውቋል።…
ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ
የመሐል ተከላካዩቹ አሌክስ ተሰማ እና አሚኑ ነስሩ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ተስማሙ፡፡ በዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ…
አራት የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ወደ አዳማ ከተማ አምርተዋል
ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ እንደማይሳተፍ በክለቡ አሰልጣኝ ሲሳይ አብረሀም አማካኝነት ለተጫዋቾቹ በመገለፁ አራት የቡድኑ ተጫዋቾች ወደ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ አማኑኤል ገብረሚካኤልን አስፈረመ
አማኑኤል ገብረሚካኤል በይፋ ፈረሰኞቹን ተቀላቀለ፡፡ በሀገራችን ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የተነሳ ዘንድሮ መቐለ በፕሪምየር ሊጉ መሳተፍ አጠራጣሪ…
ሀድያ ሆሳዕና የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈረመ
ዱላ ሙላቱ ሀድያ ሆሳዕናን ተቀላቀለ። ከዚህ ቀደም በሀዲያ ሆሳዕና መጫወት የቻለው. ፈጣኑ የመስመር ተጫዋች ቡድኑ በ2008…