የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል

ከረፋድ አንስቶ ካዛንቺስ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲካሄድ የዋለው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ…

ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች ውሎ

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ሀዋሳ ከተማ ፣…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች

አራተኛው ፅሁፋችን በጨዋታ ሳምንቱ የተመለከትናቸው ሌሎች ትኩረት የሳቡ ጉዳዮች የቀረቡበት ነው። 👉 የኮከብ ግብ አግቢነት ዝርዝሩ…

የወላይታ ድቻ ክስ ውድቅ ተደርጓል

በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ የተጫዋች ተገቢነት ጋር ክስ አቅርቦ የነበረው ወላይታ ድቻ ክሱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ በተጠናቀቀው…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፫) – አሰልጣኞች ትኩረት

በጨዋታ ሳምንቱ ትኩረት የሳቡ አሰልጣኞች ላይ ያተኮሩ ጉዳዮች የተከታዩ ፅሁፋችን አካል ናቸው። 👉 አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ…

ባህር ዳር ከተማ ቅጣት ተላልፎበታል

የሊጉ የበላይ አካል በ23ኛ ሳምንት ተከስተዋል ባላቸው የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ…

“የሀገር ጥሪ ከመጣ ከእግርኳሱ ውትድርናን አስቀድማለሁ” ተሾመ በላቸው

👉 “በሥነምግባሩ በጣም ትልቅ ትምህርት አግኝቻለው… 👉 “ውትድርናው እና እግርኳሱ የሆነ የሚያመሳስላቸው ነገር አለ… 👉 “አንድ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

በጨዋታ ሳምንቱ ትኩረት የሳቡ ክለብ ነክ ጉዳዮች በቀዳሚው ዓበይት ጉዳያችን ተዳሰዋል። 👉 የቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ መጣል…

ሲዳማ ቡና ጊዜያዊ አሰልጣኙን መርጧል

አመሻሹን ከአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ጋር የተለያየው ሲዳማ ቡና ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኙን አሳውቋል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ለማሰናበት ወስኗል

ከደቂቃዎች በፊት የሲዳማ ቡና አመራሮች ባደረጉት ውይይት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ከክለቡ እንዲሰናበቱ መወሰናቸው ተረጋግጧል። በ2013 የቤትኪንግ…