የማሟያ ውድድሩ የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነው የሀምበሪቾ እና ኤሌክትሪክ ጨዋታ አራት ግቦች ተቆጥረውበት በኢትዮ ኤሌክትሪክ 3-1 አሸናፊነት…
ዜና
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኮልፌ ቀራኒዮ 0-3 ወልቂጤ ከተማ
ወልቂጤ ከተማ ሦስት ግቦችን አስቆጥሮ ኮልፌ ቀራኒዮን ከረታበት ጨዋታ በመቀጠል ሁለቱም አሰልጣኞች የድህረ ጨዋታ ሀሳባቸውን ለሶከር…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባጅፋር 0-1 አዳማ ከተማ
በአዳማ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የማሟያ ውድድሩ ጨዋታ በኋካ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…
ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ሁለተኛው አላፊ ቡድን መሆኑን አረጋግጧል
የትግራይ ክልል ክለቦችን ለመተካት የሚደረገው የማሟያ የመጨረሻ ጨዋታ በተመሳሳይ ሰዓት ከተደረጉ እና በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ…
ሪፖርት | ጅማ አባጅፋር በአዳማ ቢረታም የማሟያ ውድድሩ አላፊ ቡድን መሆኑ ተረጋግጧል
አንደኛውን የማሟያ ውድድሩ አላፊ ክለብ ለመለየት የተደረገው የአዳማ እና የጅማ ጨዋታ በአዳማ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት…
አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች | ኮልፌ ቀራኒዮ ከ ወልቂጤ ከተማ
በተመሳሳይ ሰዓት ከሚደረጉ ጨዋታዎች አንዱ የሆነው እና በሰው ሰራሹ ሜዳ የሚከወነው ወደ ፕሪምየር ሊጉ የመግባት ዕድል…
የማሟያ ውድድሩ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዳሰሳ
የማሟያ ውድድሩ ሁለት አላፊ ቡድኖችን የሚለዩትን ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎች እና አንድ ዓላማ ቢሱን መርሐ-ግብር እንደሚከተለው ቃኝተናቸዋል።…
ሲዳማ ቡና የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈረመ
በዘንድሮ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላለመውረድ ሲፎካከር የነበረው ሲዳማ ቡና በቀጣይ ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውር ገበያው…
ፈረሰኞቹ የአማካይ መስመር ተጫዋች ለማስፈረም ተስማምተዋል
ከበርካታ ተጫዋቾች ዝውውር ጋር ስሙ እየተያያዘ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የአማካይ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በዘንድሮ…
አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ በዐፄዎቹ ቤት ውላቸውን አድሰዋል
ፋሲል ከነማን የ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮን ያደረጉት አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ለተጨማሪ ዓመት ውላቸውን አድሰዋል፡፡…