የባንክ እና ቪላ ጨዋታ በግብፅ አልቢትሮች ይመራል

የፊታችን ቅዳሜ በመዲናችን የሚደረገው የባንክ እና የዩጋንዳው ክለብ ቪላ ጨዋታ በግብፃዊ አልቢትሮች እንደሚመራ ታውቋል። የአፍሪካ ቻምፒየንስ…

በባቫርያኑ ክለብ በታዳጊ ቡድኖች ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ሁለተኛው ቡድን አደገ

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ወደ ባየርን ሚዩኒክ ሁለተኛ ቡድን አድጓል። ላለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት በጀርመኑ ታላቅ ክለብ ባየርን…

ፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር አይቀጥሉም

አዳማ ከተማ ሁለት ግብ ጠባቂዎች ወደ ስብስቡ አካትቷል

በባቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እየሰሩ የሚገኙት አዳማ ከተማዎች ሁለት የግብ ዘብ አስፈርመዋል። በዋና አሰልጣኙ አብዲ…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው በ”ሴሪ ሲ” ለሚሳተፈው ክለብ ፊርማውን አኑሯል

ሁለገቡ ተጫዋች አዲስ ክለብ ሲቀላቀል ሌላው ትውልደ ኢትዮጵያዊ በሴሪ ኤ የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታ የጨዋታ ዕለት ስብስብ…

በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በጎፈሬ መካከል በትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ዙርያ የተሰጠው ዝርዝር ጋዜጣዊ መግለጫ

👉 “እጅግ እየተሳካለት ከመጣ ድርጅት ጋር ትስስር መፍጠራችን ያስደስተናል።” አቶ ነዋይ በየነ 👉 “ቅዱስ ጊዮርጊስን በሚመጥን…

ወልቂጤ ከተማ ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

በትናንትናው ዕለት በሀዋሳ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት ወልቂጤ ከተማዎች በርካታ ተጫዋቾችን ለማስፈረም መስማማታቸው ታውቋል። በተጠናቀቀው…

ማሊያዊው ግብ ጠባቂ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባት የውድድር ዓመታትን ያሳለፈው የግብ ዘብ ወደ ሌላኛው የሀገራችን ክለብ ማምራቱ ዕውን ሆኗል።…

ኢትዮጵያ ቡና ናይጄሪያዊ አማካይ አስፈርሟል

ኢትዮጵያ ቡና የናይጄሪያ ዜግነት ያለውን አማካይ የግሉ አድርጓል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቀደም በማለት…

አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ለማግኘት ተስማምቷል

በባቱ (ዝዋይ) የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ከጀመሩ አራት ቀናትን ያስቆጠሩት አዳማ ከተማዎች ሦስት ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸው አካተዋል። ለ2017…