ተስፋ ያለመቁረጥ ተምሳሌት የሆነው ሄኖክ አየለ

👉”እግር ኳስ በቃኝ ፤ አልጫወትም። ብዬ ነበር” 👉”አሠልጣኜ ከሚሰጠኝ ልምምድ በተጨማሪ በግሌ ተጨማሪ የጥንካሬ ልምምዶችን እሰራለው”…

“በእያንዳንዱ ጨዋታ የሚሰጠኝን ዕድል መጠቀም ላይ ነው እያተኮርኩ ያለሁት” ዳግም ተፈራ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ እየታዩ ካሉ ጥሩ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ከሆነው ወጣት ጋር ቆይታ…

“የሀገር ጥሪ ከመጣ ከእግርኳሱ ውትድርናን አስቀድማለሁ” ተሾመ በላቸው

👉 “በሥነምግባሩ በጣም ትልቅ ትምህርት አግኝቻለው… 👉 “ውትድርናው እና እግርኳሱ የሆነ የሚያመሳስላቸው ነገር አለ… 👉 “አንድ…

አላዛር ማርቆስ የትልቅ ግብ ጠባቂነት መንገድ ጅማሮ ላይ…

ከሀዋሳ ከተማ በውሰት ውል ከተገኘው እና ድንቅ ጊዜ እያሳለፈ ከሚገኘው የጅማ አባ ጅፋሩ ወጣት ግብ ጠባቂ…

“እኔ እግርኳስን በጣም ነው የምወደው ፤ ለዚህም ሁሉን ነገሬን የምሰጠው ለእሱ ነው” ሳላዲን ሰዒድ

ታሪካዊው አጥቂ በሐት-ትሪክ ከደመቀበት የጨዋታ ሳምንት ወጣት ተጫዋቾች ምን መማር እንዳለባቸው የሚጠቁም ቆይታ አድርገናል። ከትናንት በስቲያ…

የአባቱን መንገድ እየተከተለ የሚገኘው ግብ አስቆጣሪው የፈረሰኞቹ የኋላ ደጀን ፍሪምፖንግ ሜንሱ

👉 “አንዳንድ ጊዜ ቁጭ ብዬ 18 ጨዋታዎችን አለመሸነፋችንን ሳስበው ለራሴ አላምንም” 👉 “አባቴ የቀድሞ እግር ኳስ…

ፀጋዬ አበራ ለየት ስላለው ደስታ አገላለፁ ይናገራል

የአርባምንጭ ከተማው የመስመር አጥቂ ትናንት ቡድኑ አዲስ አበባ ከተማን 2-1 ሲረታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ ስላሳየው የደስታ…

ፈጣን እድገት እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ ተከላካይ ቃለአብ ውብሸት

👉”በፕሮጀክት እና በሰፈር ስጫወት የአጥቂ መስመር ተጫዋች ነበርኩ” 👉”ከልጅነቴ እንደ አርዐያ አድርጌ የወሰድኩት ተጫዋች…” 👉”አሠልጣኞቼ የሚነግሩኝን…

ኢትዮጵያ መድን ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲመለስ ትልቁን ሚና ከተወጡ ተጫዋቾች ውስጥ ሁለቱ ይናገራሉ

“ዝቅ ከማለት ነው ከፍታ የሚገኘው” ቢንያም ካሳሁን “ሁለም በፍቅር በመከባበር የሚሰራ በመሆኑ ውጤታማ አድርጎናል” ያሬድ ዳርዛ…

“መድንን ወደሚመጥነው ሊግ እንዲመለስ በማድረጌ በጣም ደስ ብሎኛል” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ (ኢትዮጵያ መድን)

“ወጣት ላይ ያለኝ ዕምነት በፍፁም የሚሸረሸር አይደለም… “እኔ ጩኸቴን የምጨርሰው ልምምድ ሜዳ ነው… “መጨረሻ አካባቢ ፈትኖን…