የአርባምንጭ ከተማው የመስመር አጥቂ ትናንት ቡድኑ አዲስ አበባ ከተማን 2-1 ሲረታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ ስላሳየው የደስታ…
ቃለ-መጠይቅ
ፈጣን እድገት እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ ተከላካይ ቃለአብ ውብሸት
👉”በፕሮጀክት እና በሰፈር ስጫወት የአጥቂ መስመር ተጫዋች ነበርኩ” 👉”ከልጅነቴ እንደ አርዐያ አድርጌ የወሰድኩት ተጫዋች…” 👉”አሠልጣኞቼ የሚነግሩኝን…
ኢትዮጵያ መድን ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲመለስ ትልቁን ሚና ከተወጡ ተጫዋቾች ውስጥ ሁለቱ ይናገራሉ
“ዝቅ ከማለት ነው ከፍታ የሚገኘው” ቢንያም ካሳሁን “ሁለም በፍቅር በመከባበር የሚሰራ በመሆኑ ውጤታማ አድርጎናል” ያሬድ ዳርዛ…
“መድንን ወደሚመጥነው ሊግ እንዲመለስ በማድረጌ በጣም ደስ ብሎኛል” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ (ኢትዮጵያ መድን)
“ወጣት ላይ ያለኝ ዕምነት በፍፁም የሚሸረሸር አይደለም… “እኔ ጩኸቴን የምጨርሰው ልምምድ ሜዳ ነው… “መጨረሻ አካባቢ ፈትኖን…
ለገጣፎ ለገዳዲን ለፕሪምየር ሊግ ካበቁ ተጫዋቾች ውስጥ ሁለቱ አጥቂዎች ይናገራሉ
“ጣፎ እና እኔ እጅ እና ጓንት ነን ማለት ይቻላል” ልደቱ ለማ “ራሴን አዘጋጅቼ የተሻለ ነገር አሳያለሁ…
“የምንችለውን በቁርጠኝነት እና በተቆርቋሪነት አድርገናል” አሰልጣኝ ጥላሁን ተሾመ (ለገጣፎ ለገዳዲ)
“ረጅም ጊዜ ስላለን ቡድኑን በተሻለ ለማወቀር የሚከብደን አይመስለኝም… “ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች በጣም ያስፈልጋሉ… “ከኪሳችን አውጥተን መሸፈን…
ለኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለስ ትልቅ ድርሻ ከነበራቸው ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ይናገራሉ
“ቡድኑ ብቻም ሳይሆን እኔንም በግሌ ወደ ላይ የመጣውበት ነው…ግብ ጠባቂ ዘሪሁን ታደለ ” እኔ መቼም ቢሆን…
“አልጠራጠርም ! ራሴ ነኝ የምቀጥለው ብዬ አምናለሁ” አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
“አሳድጌ ፕሪምየር ሊግ ላይ ሳልታይ ገፉኝ ማለት እችላለሁ… “ውጤት ካላመጣማ ይፈርሳል እየተባለ ይናፈስ ሁሉ ነበር… “ሁለተኛውን…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ፕሪምየር ሊግ አድጓል
2010 ላይ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን የተሰናበቱት ቀይ ለባሾቹ ጌዲዮ ዲላን መርታታቸውን ተከትሎ ለከርሞው ወደ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ…
የሀገራችንን የእግርኳስ አስተዳደር ለማዘመን ከሚንቀሳቀሱት ዶ/ር ጋሻው ጋር የተደረገ ቆይታ
👉”ፌዴሬሽኑ ድሮ የነበረው ዓይነት አይደለም ፤ በብዙ ነገሮች ተቀይሯል” 👉”የኢትዮጵያ እግር ኳስ ችግሩ የፋይናንስ ችግር አይደለም።…

