በዝውውር መስኮቱ ጠንካራ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት ባህርዳር ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል:: በአሰልጣኝ ሰርክአዲስ እውነቱ…
የሴቶች እግርኳስ

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | አዲስ አዳጊው ሸገር ከተማ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በዘንድሮው አመት የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ መሆኑን ያረጋገጠው ሸገር ከተማ አምስት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሰልጣኝ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ባህርዳር ከተማ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ሲቀላቅል የሁለት ነባሮችን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ባህር ዳር ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
በአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱ የሚመሩት የግዮን ንግሥቶቹ የሦስት አዳዲስ እና የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝተዋል። በኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ
አሰልጣኝ መሠረት ማኔን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው መቻል አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ኮንትራትን ደግሞ አድሷል።…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ የአራት ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝቷል
እስከ አሁን አስር አዳዲስ እና አንድ ነባር ተጫዋችን ወደ ስብስቡ ያካተተው ሀዋሳ ከተማ የሁለት አዳዲስ እና…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈረመ
አንጋፋዋን አማካይ ጨምሮ አራት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ሀዋሳ ከተማ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግን በተጠናቀቀው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ ከተማ ወደ ዝውውሩ ገብቷል
የተጠናቀቀውን ዓመት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ሆነው የፈፀሙት በአሰልጣኝ መልካሙ ታፈረ የሚመሩት ሀዋሳ ከተማዎች የስድስት አዳዲስ እና…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ንግድ ባንክ ተጨማሪ ዝውውርን ፈፅሟል
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ተካፋዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች ሲያስፈርም የአንድ ነባር ውልንም አድሷል።…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ አራት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
አዲስ ሥራ አስኪያጅ እና አዲስ አሰልጣኝ የቀጠረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አራት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። ከአራት የውድድር ዘመናት…