በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና 4 ተጫዋቾችን አግዷል፡፡ የክለቡ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ለሶከር…
May 2015
ፕሪሚየር ሊግ : የሶከር ኢትዮጵያ የወሩ ምርጦች (ሚያዝያ)
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ተካሂደዋል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያም እንደተለመደው ያለፉትን 4…
#CAFCL: አበባው ቡጣቆ ከአል ሂላል በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ስኬታማ እየሆነ ነው፡፡
ኢትዮጵያዊው ግራ ተመላላሽ አበባው ቡጣቆ ከሱዳኑ ሃያል ክለብ አል ሂላል ጋር በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ በስኬታማነቱ ቀጥሏል፡፡…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-3 ደደቢት – ታክቲካዊ ትንታኔ
ሚልኪያስ አበራ በአለም እግርኳስ በትልቅ ደረጃ የሚገኙ ቡድኖች በአጨዋወት ዘይቤያቸው የብቸኛ አጥቂን ሚና በመውሰድ በ4-4-2…
Continue Readingዳንኤል ፀሃዬ ደደቢትን እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ ያሰለጥናሉ
አሰልጣኝ ዮሃነስ ሳህሌን ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰሳልፎ የሰጠው ደደቢት በምክትል አሰልጣኙ ዳንኤል ፃሃዬ መሪነት የውድድር ዘመኑን…
ዮሃንስ ሳህሌ በደደቢት በይፋ ተሸኙ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዲሱ የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ከዛሬ (ሰኞ) ጀምሮ ስራ እንደሚጀምሩ ማስታወቁን ተከትሎ የደደቢት…
ፕሪሚየር ሊግ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን ሲያጠናክር ደደቢት የቻምፒዮንነት ፉክክሩን ተቀላቅሏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት 5 ጨዋታዎች ዛሬ በክልል እና አዲስ አበባ ተካሂደው የዋንጫውን ጉዞ እና…
በኅይሉ አሰፋ በአልጄሪው ኤም.ሲ. ኤል ኡልማ ተፈልጓል
የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ የመስመር ተጫዋች የሆነው በኅይሉ አሰፋ በአልጄሪያው ኤም.ሲ. ኤል ኡልማ መፈለጉን ፕላኔት ስፓርት ዘግቧል፡፡…
ኡመድ ኡኩሪ ዳግም ወደ ኢቲሃድ አሌክሳንደሪያ…?
ኢትዮጵያዊው አጥቂ ኡመድ ኡኩሪ ከኢቲሃድ አሌክሳንደሪያ ጋር ለመቀጠል መስማማቱን ከግብፅ የሚወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ ኡመድ ከአሌክሳንደሪያው ክለብ…
#CAFCL : የሳላዲኑ አል-አሃሊ ምድብ ውስጥ ሳይገባ ቀረ፤ የአበባው አል-ሂላል ዛሬ ይጫወታል
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የግብፁ አል አሃሊ በሞሮኮው መግርብ ቱቶዎን በመለያ ምት 4ለ2 ተሸነፎ ወደ ምድብ ሳይገባ…