የከፍተኛ ሊግ አጫጭር መረጃዎች

በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት እንደሌሎች ውድድሮች ሁሉ ተቋርጦ የሚገኘው ከፍተኛ ሊግን የተመለከቱ አጫጭር መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

ወልቂጤ ከተማ ኮሮና ቫይረስን ለመግታት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለኮሮና መከላከል የሚውል ለቁሳቁስ መግዣ ግማሽ ሚልዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አደረጉ

አዲሱ የቢጫዎቹ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘን ድጋፍ አደረጉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አድርጓል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአደገኛ ሁኔታ እየተዛመተ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል ድጋፍ ማድረጉን በድረገፁ አስታውቋል።…

በተለያዩ ክለቦች የሚገኙ ተጫዋቾች ድጋፍ ማድረጋቸው ቀጥለዋል

በጌዴኦ ዲላ፣ ስሑል ሽረ፣ መቐለ፣ ወልዋሎ እና ደደቢት የሚጫወቱ ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ…

ጅማ አባጅፋር የላኪ ሰኒንን ዝውውር አጠናቋል

በሙከራ አስር ቀናትን በጅማ አባጅፋር ያሳለፈው ናይጄሪያዊው አጥቂ ላኪ ሰኒ ከዝውውር መዘጋቱ ቀደም ብሎ ለአንድ ዓመት…

የዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል ለጤና ሚኒስቴር የሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ…

ድሬዳዋ ከተማ አዲስ ረዳት አሰልጣኝ እና ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ሾመ

የድሬዳዋ ከተማ ቦርድ ፍአድ የሱፍን በረዳት አሰልጣኝነት ዳዊት ከድርን ደግሞ በጊዜያዊ ስራ አስኪያጅነት መሾሙን አስታውቋል። የድሬዳዋ…

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት በግላቸው ለኮሮና ቫይረስ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ አበባው ሰለሞን ለአቅመ ደካሞች የንፅህና ቁሳቁስ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።…