ከአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ጋር በስምምነት የተለያየው ድሬዳዋ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ማግኘቱ ተሰምቷል። ለ2015 የውድድር ዘመን በተሻለ…
2022

ድሬዳዋ ከተማ ከአሠልጣኙ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
የውድድር ዘመኑ አጋማሽ ላይ ድሬዳዋ ከተማን የተረከቡት አሰልጣኝ ሳምሶን ከቡድኑ ጋር በስምምነት መለያየታቸው ታውቋል። በዘንድሮ ዓመት…

ኢትዮጵያ ቡና ተከላካይ አስፈርሟል
የዝውውር ገበያው ከተከፈተ ጀምሮ ስድስት ተጫዋቾችን ያስፈረመው ኢትዮጵያ ቡና ሰባተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። ለ2015 የውድድር ዘመን በአዲስ…

አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ለመለያየት የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ
ከነገ ጀምሮ በረዳት አሰልጣኙ ያሬድ ገመቹ መሪነት ወደ ዝውውር ለመግባት በዛሬው ዕለት በቦርድ ስብሰባ ውሳኔን ያሳለፈው…

አዲስ አዳጊዎቹ የመጀመሪያ ፈራሚያቸውን ለማግኘት ተቃርበዋል
ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ያደጉት ኢትዮጵያ መድኖች የመስመር ተከላካይ ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል። ከስድስት ዓመታት…

ብርሀኑ አሻሞ የቀድሞው ክለቡን ተቀላቀለ
ሀዋሳ ከተማ የአማካይ ክፍሉን ያጠናከረበትን ዝውውር አጠናቋል። በዝውውር ገበያው በንቃት ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው…

ሀብታሙ ታደሠ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። እስከ ዛሬ ፍፁም ጥላሁን ፣ ዱሬሳ…

ቡናማዎቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
በዘንድሮ ዓመት ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለው አማካኝ በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። ውል ካላቸው ተጫዋቾቹ ጋር እየተለያየ የሚገኘው ኢትዮጵያ…

አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አግኝቷል
ከአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ጋር በቀጣዮቹ ዓመታትም የሚዘልቀው አርባምንጭ ከተማ የመሀል ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካደገ…

አፄዎቹ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘሙ
ፋሲል ከነማ ትናንት እና ዛሬ እንዳደረገው ሁሉ አሁንም ከነባር ተጫዋቾቹ መካከል ከሁለቱ ጋር አብሮ ለመቀጠል ወስኗል።…