“ዋናው ዓላማችን ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፉ ክለቦቻችን በመዲናችን እንዲጫወቱ ማድረግ ነው” ኢንጅነር ኃይለኢየሱስ ፍስሃ

“ዋናው ዓላማችን ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፉ ክለቦቻችን በመዲናችን እንዲጫወቱ ማድረግ ነው” ኢንጅነር ኃይለኢየሱስ ፍስሃ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን በ2018 የውድድር ዘመን ወደ አዲስ አበባ ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ለመመለስ እየተደረጉ ስለሚገኙ…

ሸገር ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር በሊጉ ይቀጥላል

አሰልጣኝ በሽር አብደላ ሸገር ከተማን በፕሪሚየር ሊጉ ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት እንደሚመሩት ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ይፋ አድርጓል።…

ዐፄዎቹ ከአጥቂያቸው ጋር ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በፋሲል ከነማ ቤት ያሳለፈው ዩጋንዳዊው አጥቂ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ተሰምቷል። በአሠልጣኝ ውበቱ…

የፕሪሚየር ሊጉ የ2018 የተጫዋቾች ዝውውር መቼ ይከፈታል?

የክለቦች ክፍያ ስርዓት ቀሪ ምርመራዎች ጋር በተያያዘ ታግዶ እንዲቆይ የተደረገው የተጫዋቾች ዝውውር መቼ ሊከፈት እንደሚችል ሶከር…

ቡናማዎቹ ከአሰልጣኛቸው ጋር ንግግር ጀምረዋል

ያለፉትን ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ቤት ስኬታማ ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ በቀጣይ ቆይታቸው ዙርያ ንግግር…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና ፋሲል ከነማ ሊለያዩ ተቃርበዋል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በዐፄዎቹ ቤት ቆይታን ያደረጉት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከፋሲል ከነማ ጋር የመለያየታቸው ነገር መቃረቡ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ተቃርቧል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ የሚካፈለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ባለፉት አራት የውድድር ዘመናት በሊጉ ላይ ቆይታ የነበረውን…

አንጋፋውን ክለብ ለስኬት ያበቃው ሰው

በመጨረሻዎቹ ስድስት የውድድር ዓመታት ሦስት የሊግ ዋንጫዎች! 16 ዓመታት ወደ ኋላ እንመለስ 2001 ዓ.ም፤ ገብረመድኅን ኃይሌ…

ወልቂጤ ከተማ ወደነበርኩበት ፕሪሚየር ሊግ ልመለስ ይገባኛል ሲል ጠየቀ

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሳምንታት ላይ በደመወዝ ጥያቄ ከሊጉ የተሰረዘው ወልቂጤ በቀጣዩ የ2018 የውድድር…

በወቅታዊ የእግርኳስ ጉዳይ ላይ የተሰጠው ጋዜጣዊ ተጠናቋል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የክፍያ ስርዓቱን የጣሱ ክለቦችን የተመለከቱ ውሳኔዎች በተመለከተ የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫን…