የአዲስ አበባ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ ተጀምሯል

በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር በሁለት ምድብ ተከፍሎ አስራ ሦስት ቡድኖችን የሚካፈሉበት ከ17 ዓመት በታች የታዳጊዎች…

ሁለት ተጫዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ውጪ ሲሆኑ በምትኩ አንድ ተጫዋች ተጠርቷል

ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅቱን ትናንት የጀመረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት አማካዮችን በጉዳት ከስብስቡ ውጪ…

ሊግ ካምፓኒው ሰኞ ስብሰባ ይቀመጣል

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ውድድርን በበላይነት እያስተዳደረ የሚገኘው ሊግ ካምፓኒው የፊታችን ሰኞ በቀጣይ በምታስተናግደው ድሬዳዋ ከተማ ዝግጅት…

ዋልያዎቹ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅታቸውን ጀመሩ

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅቱን በባህር ዳር ጀምሯል። የመጀመርያው እና ሁለተኛ…

“…እኛም አንሰማም” – እንዳለ ደባልቄ

ፈርጣማው አጥቂ እንዳለ ደባልቄ ዛሬ ጎል አስቆጥሮ ደስታውን ስለገለፀበት መንገድ ለሶከር ኢትዮጵያ ይናገራል።  ኢትዮጵያ ቡና ከባለፉት…

“ነገ የተሻለውን አማኑኤል ለመፍጠር ተግቼ እየሠራሁ እገኛለሁ” – አማኑኤል ጎበና

ሀድያ ሆሳዕና የባህር ዳር ቆይታውን ሲዳማ ቡናን በመርታት በድል ካጠናቀቀ በኋላ ከቡድኑ ቁልፍ አማካይ አማኑኤል ጎበና…

“በቀጣይ ተጨማሪ ጎል ስለማስቆጠር በሚገባ አስባለው” – ስንታየሁ መንግሥቱ

የአስር ሳምንት ጨዋታዎች በጉዳት ምክንያት ያመለጠውና ጎል በማስቆጠር ወደ ሜዳ የተመለሰው ስንታየሁ መንግሥቱ ስላሳለፈው አስቸጋሪ ጊዜ…

“አጠገብህ ያለ ሰው እንዲህ ሆኖ መመልከት በጣም ያማል” በላይ ዓባይነህ

የአዳማው ግብጠባቂው ታሪክ ጌትነት የተፈጠረበትን አስደንጋጭ ጉዳት ወደ ከፋ ደረጃ እንዳይደርስ የታደገው በላይ ዓባይነህ ስተፈጠረው ሁኔታ…

“ግብ ማስቆጠር ላይ ያሉብኝን ክፍተቶች ለማሻሻል እየሰራሁ ነው” አህመድ ሁሴን

ከአንድ ዓመት በኃላ ወደ ጎል አስቆጣሪነቱ ዛሬ ከተመለሰው የወልቂጤው ግዙፍ አጥቂ አህመድ ሁሴን ጋር አጭር ቆይታ…

“ቦግ እልም ሳይሆን ለብዙ ዓመት መጫወትን አስባለሁ” – አቡበከር ኑሪ

ያለፉትን ተከታታይ አምስት ጨዋታዎች በመጀመርያ አሰላለፍ በመግባት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ እያስመለከተን ከሚገኘው ከግብ ጠባቂው አብዱልከሪም ኑሪ…