ፌዴሬሽኑ ፕሪምየር ሊጉ የሚካሄድበትን መነሻ ሀሳብ ለሚመለከተው አካል አቀረበ

የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚካሄድበት መንገድ አስመልክቶ ፌዴሬሽኑ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በላከው ሰነድ ዙርያ ምላሽ እየጠበቀ…

ስለ ዮርዳኖስ ዓባይ ሊያውቋቸው የሚገቡ እውነታዎች

ያገኘውን የጎል አጋጣሚ የመጨረስ አቅሙ የተዋጣለት ነው። እርሱ ሜዳ ውስጥ ካለ ጎል አለ ብለው ብዙዎች በእርግጠኝነት…

የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር የተጫዋች ደሞዝ ጣርያ መጠን ተቃወመ

በ2011 የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለውይይት አቅርቦ በውሳኔ የተጠናቀቀው የተጫዋቾች ደሞዝ ጣርያ መጠን ተገቢ አይደለም በሚል የተጫዋቾች…

ወልቂጤ ከተማ አዲስ ውሳኔ ወሰነ

የ2012 አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ በቀጣይ የውድድር ዓመት በተጫዋቾች ዝውውር ዙርያ የማይጠቀምበትን አዲስ ውሳኔ አሳወቀ። ለቀጣይ…

“እግርኳስ ያልተጫወተ ሰው ማሰልጠን አይችልም የሚለው የማኅበራችንም፣ የአመራሮቻችንም የግል አቋም አይደለም”

“ማኅበሩ የተጫዋቾችን መብት ለማስከበር እየተንቀሳቀሰ ይገኛል” የተጫዋቾች ማህበር ዋና ፀሐፊ ኤፍሬም ወንድወሰን ከሰሞኑን በተለያዩ መንገዶች ሁለት…

የአንጋፋዋ የቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ የቀብር ሥነ ስርዓት ዛሬ ተፈፀመ

የረጅም ዓመት የቅዱስ ጊዮርጊስ አባል፣ ቤተሰብና የቅርብ አገልጋይ የነበረችው ካሰች መስቀሌ የቀብር ሥነ ስርዓት በርካታ የስፖርት…

የአዳማ ከተማ አመራሮች አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳለፉ

በዘንድሮ ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች የተቀዛቀዘ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው አዳማ ከተማ ለቀጣይ ዓመት ራሱን ለማዘጋጀት ወደ እንቅስቃሴ…

“ከሐምሌ 30 በኃላ የሚሆነውን አብረን እናያለን” አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ

ያለፉትን ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በማሰልጠን የቆዩት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ ከሁለት ቀናት በኃላ ሐምሌ ሠላሳ…

“ለሀገር ውስጥ ግብጠባቂዎች እድሉ ቢሰጥ መልካም ነው” ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ

የውጭ ሀገር ግብጠባቂዎች በሊጋችን እና ከውጭ በሚመጡ አሰልጣኞች ዙርያ ከኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል።…

“ቅዱስ ጊዮርጊስን ማገልገል ለኔ ትልቅ ክብር ነው” አዳነ ግርማ

የእግርኳስ ጅማሮውን በሀዋሳ ከነማ አድርጎ በቅዱስ ጊዮርጊስ ገኖ መውጣት የቻለው ኮከቡ አዳነ ግርማ ዳግም ፈረሰኞቹን በአሰልጣኝነት…