ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጭ ሀገር አሰልጣኝ ለመቅጠር ወሰነ

አሰልጣኝ አልባ ቢሆንም ተጫዋች ለማስፈረም እና ውል ለማራዘም እየተስማማ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጭ አሰልጣኝ ለመቅጠር እንደወሰነ…

“ለፋሲል መጫወት ብፈልግም በአንዳንድ ነገሮች ባለመስማማታችን ወደ ሌላ ክለብ ለመሄድ ወስኛለው” ሙጂብ ቃሲም

የ2012 ውድድር ዘመን እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ይመራ የነበረ ሙጂብ ቃሲም ከፋሲል ከነማ…

ይልማ ከበደ (ጃሬ) የስፖርት ቤተሰቡን ድጋፍ ይጠይቃል

ለኢትዮጵያ መድን፣ ደቡብ ፖሊስ፣ ኦሜድላ እና ለብሔራዊ ቡድኑ በግብጠባቂነት ያገለገለው ይልማ ከበደ (ጃሬ) የስፖርት ቤተሰቡን ድጋፍ ጠይቋል።…

“በቅዱስ ጊዮርጊስ ደስተኛ ብሆንም በውሰት ወደ ወልቂጤ አምርቻለው” አሜ መሐመድ

በቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስት ዓመት ቆይታ ያደረገው እና በቅርቡ ወደ ወልቂጤ ከተማ ለመመምራት የተስማማው አሜ መሐመድ ስላለው…

ስለ ስምዖን ዓባይ ሊያውቋቸው የሚገቡ ዕውነታዎች

ለሀገሪቱ ትላልቅ ቡድኖች መጫወት ችሏል። ተከላካዮች አታሎ የማለፍ ብቃቱ፣ በፍጥነት የሚወስናቸው ውሳኔዎች እና ጎል ለማስቆጠር የነበረው…

Continue Reading

“ለፋሲል ከነማ ደጋፊ ትልቅ ክብር አለኝ” ሽመክት ጉግሳ

አስቀድሞ ከፋሲል ከነማ ጋር ውሉን ለማደስ ከስምምነት ደርሶ በዛሬው ዕለት ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ ወላይታ ድቻ የመስማማቱን…

ሀዋሳ ከተማ የእገዳ ውሳኔ ተላለፈበት

በቀድሞ ተጫዋቹ ገብረመስቀል ዱባለ በቀረበበት ክስ የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ አላደረገም በሚል ሀዋሳ ከተማ በዛሬው ዕለት ማንኛውም…

“አቡበከር እና ሚኪያስ የኢትዮጵያ እግርኳስን አንድ ምዕራፍ አሻግረውታል” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ

ኢትዮጵያ ቡና ዛሬ የሁለቱን ወጣት ተጫዋቾች አቡበከር እና ሚኪያስን ኮንትራት ረዘም ላለ ጊዜ ማራዘሙ ይታወቃል። ይህ…

አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን ስለ ውል ማራዘማቸው ይናገራሉ

በኢትዮጵያ እግርኳስ አንድን ተጫዋች ረዘም ላለ ሁኔታ ማስፈረም በማይቻልበት ሊግ የኢትዮጵያ ቡና ወጣት ተጫዋች የሆኑት አቡበከር…

“መንግሥት የሚሰጠውን ውሳኔ እየጠበቅን ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቅጥር ዙርያ ቅድሚያ ሰጥቶ ይወያያል የተባለው የፌዴሬሽኑ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የዛሬው ስብሰባ…