​የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 ድሬዳዋ ከተማ

ወልቂጤ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ በአንድ አቻ ውጤት በተለያዩበት የምሽቱ ጨዋታ አሰልጣኞቹ አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-1 ባህር ዳር ከተማ

የመከላከያና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በአንድ አቻ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሣህሌ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

የሳምንቱ ተጠባቂው ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸነፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ –…

ሪፖርት | የፈረሰኞቹ ያለመሸነፍ ጉዞ እንደቀጠለ ነው

በተጠባቂው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በጋቶች ፓኖም ብቸኛ ጎል ባድል ሆኗል። ሲዳማ ቡና በሳላዲን ሰዒድ ሦስት ጎሎች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 አርባምንጭ ከተማ

የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ የምሽቱ ጨዋታ በአርባምንጭ ከተማ የበላይነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…

“እኔ እግርኳስን በጣም ነው የምወደው ፤ ለዚህም ሁሉን ነገሬን የምሰጠው ለእሱ ነው” ሳላዲን ሰዒድ

ታሪካዊው አጥቂ በሐት-ትሪክ ከደመቀበት የጨዋታ ሳምንት ወጣት ተጫዋቾች ምን መማር እንዳለባቸው የሚጠቁም ቆይታ አድርገናል። ከትናንት በስቲያ…

“በዘላቂነት ችግሩን ለመፍታት ከዚህ በኋላ ሙሉ አቅማችንን እንጠቀማለን” የወልቂጤ ከተማ ፕሬዝደንት

ወልቂጤ ከተማ በአስተዳደራዊ ችግር ምክንያት የሚነሱትን የተለያዮ ጉዳዩችን አስመልክቶ የክለቡ ፕሬዝደንት ወ/ሮ እፀገነት ፍቃዱ ከሶከር ኢትዮጵያ…

ኤልያስ ማሞ አዲሱ ክለቡን ዳግም ተቀላቅሏል

በውድድር ዓመቱ አጋማሽ በተከፈተው የዝውውር መስኮት ወደ አዲስ ክለብ አምርቶ የነበረው እና በተለያዩ ምክንያቶች ከክለቡ ተለይቶ…

ፌዴሬሽኑ ሊግ ካምፓኒው ለጠየቀው ማብራሪያ ምላሽ ሰጥቷል

ፌዴሬሽኑ የወልቂጤ ከተማ እና ፋሲል ከነማን ጨዋታ አስመልክቶ የሊግ ካምፓኒው በጠየቀው ማብራርያ ዙርያ ምላሽ ሰጥቷል። በ17ኛ…

ናትናኤል በርሔ በኢትዮጵያ ቡና ላይ አቤቱታውን አቅርቧል

ከወራት በፊት ኢትዮጵያ ቡና ከክለቡ አሰናብቶት የቆየው ናትናኤል በርሄ ለፌዴሬሽኑ አቤቱታውን አሰምቷል። ከዚህ ቀደም በነበረው ዘገባችን…