ለኢትዮጵያ መድን ለመጫወት ተቃርቦ የነበረው ጌቱ ኃይለማርያም ሌላኛውን አዳጊ ክለብ ተቀላቅሏል። በርከት ያሉ ተጫዋቾቹን ውል እያራዘመ…
ዳንኤል መስፍን
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
በዝውውሩ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ግብጠባቂ አስፈርሟል። ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ሊጉ ዳግም የተመለሰው…
ኃይሌ ገብረተንሳይ ማረፊያው ታውቋል
ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቀሪ የሦስት ዓመት ቆይታ እያለው በስምምነት የተለያየው ኃይሌ ገብረትንሳይ አዲስ አዳጊውን ክለብ ተቀላቅሏል።…
ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…
ፈረሰኞቹ ወደ ታንዛኒያ ተጉዘው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው
በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ኢትዮጵያን የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከታንዛኒያው ኃያል ክለብ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ እንደሚያደርጉ ታውቋል።…
ወልቂጤ ከተማ ወደ ዝውውሩ ገብቷል
ወልቂጤ ከተማ የአራት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል። አሠልጣኝ ተመስገን ዳናን በኢትዮጵያ ቡና…
አርባምንጭ ከተማ ከከፍተኛ ሊጉ አንድ አጥቂ አስፈርሟል
የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን ውል በማደስ ወደ ዝውውሩ የገባው አርባምንጭ ከተማ አንድ አጥቂ ማስፈረሙ ታውቋል። አርባምንጭ ከተማ…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የግብ ጠባቂውን ውል አራዝሟል
ወደ ዝውውሩ በመግባት እንቅስቃሴ ማድረግ የጀመረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የግብ ጠባቂውን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና…
ዊልያም ሰለሞንን የማስፈረሙ ሂደት ሁለት ክለቦችን አወዛግቧል
ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ ወደ ሲዳማ ቡና እንዳቀና የተነገረለት የዊልያም ሰለሞን ዝውውር ውዝግብ አስነስቷል።…
አዲስ አበባ ከተማ ለሊግ አክስዮን ማህበሩ ደብዳቤ አስገባ
በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ አዲስ አበባ ከተማ ለሊጉ አክስዮን ማኅበር ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

