ዋሊድ አታ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ

ባለፈው ዓመት ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን ማግለሉን አስታውቆ የነበረው የ33 ዓመቱ ተከላካይ ዋሊድ አታ በስዊድን አራተኛ ዲቪዝዮን…

ስሑል ሽረ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ

ባሰናበቷቸው በርካታ ተጫዋቾች ምትክ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት አዲስ አዳጊዎቹ ስሑል ሽረዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት በጅማ አባጅፋር…

የኤርትራ ወጣት ቡድን የሩስያውን ክለብ በሰፊ ውጤት አሸነፈ

ያለፉትን ሁለት ወራት ለ”ሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ” ውድድር በዝግጅት ላይ የሚገኘው የኤርትራ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ…

ዮሐንስ ሳህሌ ወልዋሎን ለማሰልጠን ተስማሙ

ወልዋሎዎች አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ቀጥረዋል። ባለፈው ሳምንት ክለቡ ለአንድ ዓመት በአሰልጣኝነት ከመሩት ፀጋዬ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-1 ጅማ አባ ጅፋር

ዛሬ የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ጨዋታ በመቐለ 70 እንደርታ እና ጅማ አባ ጅፋር መካከል ተደርጎ በባለሜዳዎቹ 2-1…

ሪፖርት | መቐለ ከተከታዮቹ ያለውን ልዩነት በማስፋት አንደኛውን ዙር አጠናቋል

መቐለ 70 እንደርታ በኦሴይ ማውሊ እና አማኑኤል ገብረሚካኤል ግቦች ታግዞ ስምንተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል። ምዓም አናብስት…

መቐለ 70 እንደርታ ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሐሙስ የካቲት 21 ቀን 2011 FT’ መቐለ 70 እ. 2-1 ጅማ አባ ጅፋር 31′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል…

Continue Reading

የመቐለ 70 እንደርታ የቡድን አባላት ለምግባረ ሰናይ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

በዚህ ዓመት መጀመርያ ከፍሬምናጦስ የአረጋዊያን እና አዕምሮ ህሙማን ማዕከል ጋር በአጋርነት በመስራት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት…

“የስኬታችን ምስጢር ጠንክረን መስራታችን ነው” ገብረመድኅን ኃይሌ

ባለፈው ዓመት ጅማ አባጅፋር ከከፍተኛ በመጣበት ዓመት የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ እንዲያነሳ ያስቻሉት እና በዚህ ዓመትም ከመቐለ…

ደደቢት የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ከስሑል ሽረ በስምምነት የተለያየው አሸናፊ እንዳለ ወደ ቀድሞ ክለቡ በድጋሚ ተቀላቀለ። ባሰናበቷቸው በርካታ ተጫዋቾች…