በሙከራዎች የታጀበ እጅግ ማራኪ ፉክክር በተደረገባቸው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ7ኛው ሳምንት የምድብ አንድ የ2ኛ ቀን…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ሪፖርት | መቻል እና ፋሲል ከነማ መሪነቱን የሚረከቡበትን ዕድል አባክነዋል
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ6ኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል። ምድረ ገነት…
መረጃዎች | የ6ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን
6ኛው ሳምንት ሦስት ክለቦች የሊጉን አናት ለመቆናጠጥ በየፊናቸው በሚያደርጓቸው ፍልሚያዎች ይጠናቀቃል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እነሆ…
ሪፖርት| ሲዳማ ቡናና መቐለ 70 እንደርታ ነጥብ ተጋርተዋል
ሲዳማ ቡና እና መቐለ 70 እንደርታ ያደረጉት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ6ኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ6ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
በኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ተቋርጦ የነበረው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲጀምር ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሊጉ መሪ በነጥብ ለመስተካከል የዛሬው ጨምሮ ሁለት ቀሪ ጨዋታዎች ያሉት ኢትዮጵያ መድን ደግሞ ወደ…
ሦስት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች በሀገራችን በሚዘጋጀው ውድድር ላይ እንዲሳተፉ ተመርጠዋል
በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን ዳኞች…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች የማጣሪያ ውድድሩን አስመልክተው ያነሷቸውን ነጥቦች
“ሀገሪቱ ከፍተኛ የጥራት ደረጃ ያለው እግርኳስ ይገባታል።” አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር “ለእያንዳንዱ ‘ታለንት’ የመጫወት ዕድል መስጠት አለብን…
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ የሴካፋ ዞን ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ውድድር አስመልክቶ ያነሷቸውን ነጥቦች
👉 “እነዚን ልጆች ላይ ‘Invest’ አድርገን በተዘጋጀነው ልክ ዋናው ብሔራዊ ቡድን ላይ ‘Invest’ አድርገን አናውቅም” 👉…
“ቀጣይም የምናስተናግዳቸው ውድድሮች ይኖራሉ”
👉 “የተሻለ ውጤት ከመጣም በመንግስት ደረጃ የተሻለ ድጋፍ የሚጠብቃቸው …..” 👉 “ሀገራችን ለአራተኛ ጊዜ ከ17 ዓመት…

