ተጨማሪ ተጫዋች ከብሔራዊ ቡድኑ ውጪ ሆኗል

እንደ ሀይደር ሸረፋ ሁሉ በግል ምክንያት የአጥቂ መስመር ተጫዋች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውጪ ሆኗል። ከሦስት ቀናት…

የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር ተለያይተዋል

ለሁለት ዓመታት በባህር ዳር ከተማ የተጫወተው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ የአንድ ዓመት ውል ቢኖረውም ከክለቡ ጋር በስምምነት…

ጅማ አባጅፋር ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ከሰዓታት በፊት እያሱ ለገሠን የግሉ ያደረገው ጅማ አባጅፋር አሁን ደግሞ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። ቡድኑን የተቀላቀለው…

ከሲዳማ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዳማ አቅንቷል

ለአምስት ዓመታት ግልጋሎት ከሰጠበት ክለብ ጋር የተለያየው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አዳማ ከተማን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። ከሀዋሳ ከተማ…

አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት አዳማ ከተማዎች ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። ቡድኑን የተቀላቀለው የመጀመሪያው ተጫዋች…

ጅማ አባጅፋር የመሐል ተከላካይ አስፈርሟል

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ የነበረው የመሐል ተከላካይ መዳረሻው ጅማ ሆኗል። አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን…

እስካሁን በይፋ እንቅስቃሴ ያልጀመረው የመዲናው ክለብ ጉዳይ…?

👉”የቀጣይ ዓመት ውድድር ዝግጅትን በተመለከተ እስካሁን ከክለቡ የደረሰኝ ምንም አይነት መልዕክት የለም” እስማኤል አቡበከር (አሠልጣኝ) 👉”ዓምናም…

ፈረሰኞቹ አጥቂ ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ንግግር ላይ ናቸው

ስርቢያዊውን ዝላትኮ ክራምፖቲች ዋና አሠልጣኝ አድርገው የሾሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ቶጎዋዊ አጥቂ የግላቸው ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጋና እና ከዚምባብዌ ጋር ለሚያደርጋቸው የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅት ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ…

የኦሊምፒክ የደረጃ ጨዋታ በኢትዮጵያዊው ዳኛ ይመራል

ነገ ከሰዓት በሜክሲኮ እና ጃፓን መካከል የሚደረገውን የቶኪዮ ኦሊምፒክ የደረጃ ጨዋታ ኢትዮጵያዊው የመሐል ዳኛ ይመራዋል። በቶኪዮ…