ወላይታ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈረመ

የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹው ወላይታ ድቻ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈርሟል። ዘግየት ብሎም ቢሆን ወደ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት የተቀላቀለው…

ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል

በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመገኘት የአዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር እየፈፀመ የሚገኘው ሲዳማ ቡና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የግሉ…

ሲዳማ ቡና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በዝውውር መስኮቱ ላይ ዘግየት ብሎም ቢሆን እየተሳተፈ የሚገኘው ሲዳማ ቡና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል…

ሲዳማ ቡና የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አድሷል

ቁመታሙ ተከላካይ በሲዳማ ቡና ቤት የሚያቆየውን የሁለት ዓመት ውል በዛሬው ዕለት ፈርሟል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ጠባቂውን ውል አድሷል

የፈረሰኞቹ የወጣት ቡድን ፍሬ የሆነው ግብ ጠባቂው ባህሩ ነጋሽ ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ውሉን አራዝሟል። ከአዳዲስ ተጫዋቾች…

አማኑኤል ገብረሚካኤል ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል

በደቡብ አፍሪካው ክለብ የአስራ ስድስት ቀናት የሙከራ ቆይታን ያደረገው አጥቂው ትላንት አመሻሽ ወደ ሀገሩ ተመልሷል። የ2015የኢትዮጵያ…

ወላይታ ድቻ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል

ወላይታ ድቻ የታዳጊ ቡድኑ ፍሬ የሆኑትን ሁለት ተጫዋቾች ውላቸውን ማራዘሙን ክለቡ ለዝግጅት ክፍላችን አሳውቋል። ለቀጣዩ የውድድር…

ወላይታ ድቻ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል

ወላይታ ድቻ የታዳጊ ቡድኑ ፍሬ የሆኑትን ሁለት ተጫዋቾች ውላቸውን ማራዘሙን ክለቡ ለዝግጅት ክፍላችን አሳውቋል። ለቀጣዩ የውድድር…

ኬኒያዊው አጥቂ የዛምቢያውን ክለብ ተቀላቅሏል

ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ያለፉትን 2 ዓመታት ያሳለፈው ኬኒያዊው አጥቂው ወደ ዛምቢያ ሊግ አምርቷል። በ2014 የውድድር ዘመን…

ሊዲያ ታፈሰ እና ሦስት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ምሽት ወደ ታንዛኒያ ያመራሉ

በቅርቡ ራሷን ከዳኝነት ያገለለችው ሊዲያ ታፈሰ በኢንስትራክተርነት እንዲሁም ሦስት ኢትዮጵያዊያን አልቢትሮች በዳኝነት ግልጋሎት ለመስጠት ዛሬ አመሻሽ…