ማክሰኞ ኅዳር 9 ቀን 2012 FT ኢትዮጵያ 2-1 ኮትዲቯር 15′ ሱራፌል ዳኛቸው 25′ ሽመልስ በቀለ 3′…
Continue Readingየተለያዩ
ኮትዲቯርን የሚገጥመው የዋሊያዎቹ 11 ተሰላፊዎች ታውቀዋል
አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ኮትዲቯርን የሚገጥምላቸውን የመጀመርያ 11 መርጠዋል። ቡድኑ ባሳለፍነው እሁድ ማዳጋስካርን ከገጠመው ስብስብ የሁለት ተጫዋቾች…
ዝሆኖቹ ለነገው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ባህር ዳር ገብተዋል
ነገ በባህር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን የሚገጥሙት ኮትዲቯሮች ከደቂቃዎች በፊት ባህር ዳር ገብተዋል። 41…
“ለኮትዲቯሮች አክብሮት ቢኖረንም ራሳችንን ዝቅ አናደርግም።” ሽመልስ በቀለ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሽመልስ በቀለ ከነገው ጨዋታ በፊት ያለውን አስተያየት ለጋዜጠኞች ሰጥቷል። ስለማዳጋስካሩ ጨዋታ “በማዳጋስካሩ…
“ኮትዲቯርን እናከብራለን፣ ነገርግን ከፍተኛም ሆነ ዝቅተኛ ግምት አንሰጣቸውም” አብርሃም መብራቱ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከነገው የኳትዲቯር ጨዋታ በፊት አስተያየታቸውን ለጋዜጠኞች ሰጥተዋል። ስለ ዝግጅት…
ሴካፋ ሴቶች ዋንጫ | ከምድብ ሁለት ታንዛኒያ ማለፏን ስታረጋግጥ ደቡብ ሱዳን ድል ቀንቷታል
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የምድብ ሁለት መርሀግብሮች ዛሬ ሲከወኑ አስተናጋጇ ታንዛኒያ ቡሩንዲን 4ለ0 በማሸነፍ ማለፏን ስታረጋግጥ ደቡብ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በባህር ዳር ስታዲየም ቀለል ያለ ልምምድ ሰርቷል
ለ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ሁለተኛ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ነገ ከኮርዲቯር ጋር የሚጫወቱት ዋሊያዎቹ ዛሬ አመሻሽ በባህር ዳር…
ዋልያዎቹ አራት ተጨዋቾችን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል
ከሰዓታት በፊት ወደ ባህር ዳር ያቀኑት ዋሊያዎቹ ለተጨማሪ ተጨዋቾች ጥሪ ማድረጋቸው ታውቋል። ወደ ማዳካስካር ካቀናው የልዑካን…
የዋልያዎቹ እና ዝሆኖቹን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
ኢትዮጵያ እና አይቮሪኮስት የሚያደርጉን የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ የሚመሩት አራት ሞዛምቢካውያን ዳኞች ባህርዳር ገብተዋል። ዋናው ዳኛ ዘካርያስ…
የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ የሚደረግበት ቀን ታውቋል
በመቐለ 70 እንድርታ እና በፋሲል ከነማ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ የሚካሄድበት ጊዜ ታውቋል። በ2011…