መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን

የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ

“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

አዞዎቹ በአህመድ ሁሴን ሁለተኛ አጋማሽ ሁለት ግቦች ታጅበው ወላይታ ድቻን ከመመራት ተነስተው በማሸነፍ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን…

መረጃዎች| 62ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት ፍልሚያ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል ፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | አዞዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

አዞዎቹ በቡታቃ ሸመና ብቸኛ ግብ ስሑል ሽረን በመርታት ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ስሑል ሽረ በ14ኛ ሳምንት በቅዱስ…

መረጃዎች| 58ኛ የጨዋታ ቀን

በርከት ያሉ ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚከናወኑበት የ15ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀመራል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበነዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-0 አዳማ ከተማ

👉 “የተጫወትንበት መንገድ ይበልጥ አስደስቶኛል” አሰልጣኝ በረከት ደሙ 👉 “ከተጠበቀው በታች ነው የተጫወትነው ” አሰልጣኝ አብዲ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

አዞዎቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሩት ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን 2-0 በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል። አርባምንጭ ከተማ…

መረጃዎች| 54ኛ የጨዋታ ቀን

የ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፤ መርሀ-ግብሮቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ…

አርባምንጭ ከተማ ከተከላካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ዘንድሮ ቡድኑን የተቀላቀለው ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመራ ዳግም…