በፋሲል ከነማ የተሳኩ ድንቅ የሁለት ዓመት ቆይታ በማድረግ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ቅድመ ስምምነት ያድረገበትን ምክንያት ሱራፌል…
ፋሲል ከነማ
“ለፋሲል መጫወት ብፈልግም በአንዳንድ ነገሮች ባለመስማማታችን ወደ ሌላ ክለብ ለመሄድ ወስኛለው” ሙጂብ ቃሲም
የ2012 ውድድር ዘመን እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ይመራ የነበረ ሙጂብ ቃሲም ከፋሲል ከነማ…
ባህር ዳር ከተማ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል ለማደስ ተስማማ
ከሳምንታት በፊት ለፋሲል ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረው ፈጣኑ የመስመር አጥቂ ውሉን በጣና ሞገዶቹ ቤት ማደሱ ታውቋል።…
”የዘመናችን ክዋክብት ገፅ” ከሀብታሙ ተከስተ ጋር…
የፋሲል ከነማው የተከላካይ አማካይ ሀብታሙ ተከስተ የዘመናችን ክዋክብት ገፅ እንግዳችን ነው። ወቅቱን በምን አይነት ሁኔታ እያሳለፈ…
ፋሲል ከነማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
ለ2013 የውድድር ዘመን አዳዲስ ተጫዋቾች ከማስፈረም ባለፈ ውል በማራዘሙ የተጠመዱት ዐፄዎቹ የአምሳሉ ጥላሁን ቴዎድሮስ ጌትነት እና…
የደጋፊዎች ገፅ | ቆይታ ከፋሲል ከነማ የደጋፊዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ኃይለማርያም ፈረደ ጋር
በቅርብ ዓመታት በተለይም ፋሲል ከነማ ወደ ፕሪምየር ሊግ ከመጣ በኋላ ጥሩ አደረጃጀት ፈጥረዋል ከሚባሉ የደጋፊ ማኅበራት…
“ወደፊት ብሔራዊ ቡድን የማሰልጠን ምኞቴን ማሳካት እፈልጋለሁ” ሙሉቀን አቡሀይ
ዛሬ በጀመርነውና ወደ አሰልጣኝነቱ በቅርቡ ብቅ ያሉ ጀማሪ አሰልጣኞችን በምናቀርብበት አምድ ከፋሲል ከነማ ምክትል አሰልጣኞች መካከል…
ፋሲል ከነማ የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማማ
ተጫዋቾቻቸውን የማቆየት ሥራን እየከወኑ የሚገኙት ዐጼዎቹ ከሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው ሽመክት ጉግሳ እና በዛብህ መለዮ ጋር ውል…
ፋሲል ከነማ የወሳኝ ተጫዋቹን ኮንትራት አራዘመ
ፋሲል ከነማ የሱራፌል ዳኛቸውን ውል ለተጨማሪ ዓመታት ማራዘሙን ይፋ አድርጓል። በ2010 ክረምት አዳማ ከተማን በመልቀቅ ወደ…
“የዘመናችን ከዋክብት ገፅ ” ከአምሳሉ ጥላሁን ጋር …
የፋሲል ከነማው የግራ መስመር ተከላካይ አምሳሉ ጥላሁን የዛሬ የዘመናችን ከዋክብት ገፅ እንግዳችን ነው። ወቅቱን እያሳለፈበት ካለው…