ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

የጦሩ እና የፈረሰኞቹን የነገ ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን እንደሚከትለው አንስተናቸዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በተመሳሳይ ያለግብ በአቻ ውጤት ጨዋታዎቻቸውን…

Continue Reading

ሁለት የፕሪምየር ሊጉ ተጫዋቾች የየሀገራቸው የአፍሪካ ዋንጫ የመጀመርያ ስብስብ ውስጥ ተካተዋል

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኬንያዊ ግብጠባቂ ፓትሪክ ማታሲ እና የኢትዮጵያ ቡናው ቡሩንዲያዊ አጥቂ ሑሴን ሻባኒ በአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያይቷል

በዛሬው ዕለት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ለመልቀቅ ጥያቄ አቅርበው የነበሩት አሰልጣኝ ስቴዋርት ሀል ጥያቄያቸው ተቀባይነት ማግኘቱን ክለቡ በፌስቡክ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ደቡብ ፖሊስ

በአዲስ አበባ ስታድየም ከ10፡00 ጀምሮ የተከናወነው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደቡብ ፖሊስ ጨዋታ ያለግብ ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ…

ስትዋርት ሀል ከፈረሰኞቹ ጋር ሊለያዩ?

እንግሊዛዊው የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ከክለቡ ጋር የመለያያቸው ጊዜ ተቃርቧል። ፖርቱጋላዊው አሰልጣኝ ቫስ ፒንቶን በመተካት ያለፉትን ስምንት…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደቡብ ፖሊስ ነጥብ ተጋርተዋል

የ24ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደቡብ ፖሊስ መካከል ተከናውኖ ያለግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በሸገር…

ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ደቡብ ፖሊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ የአዲስ አበባ ስታድየም ገድ ያልተለየው ደቡብ ፖሊስን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ዙሪያ ተከታዮቹን ጉዳዮች ልናነሳ ወደናል። …

Continue Reading

ቅዱስ ጊዮርጊስ የሦስት ተጫዋቾችን ግልጋሎት በዚህ ዓመት አያገኝም

ያለፉትን ወራት በተለያዩ ጉዳቶች ምክንያት ከሜዳ የራቁት ሳላዲን ሰዒድ፣ ጌታነህ ከበደ እና መሐሪ መና በዘንድሮ የውድድር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ላይ ከተጠበቁት ጨዋታዎች መካከል አንዱ የነበረው የሸገር ደርቢ ያለ ጎል ከተጠናቀቀ…

ሪፖርት | ሸገር ደርቢ ያለ ጎል ተጠናቋል

በ23ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ የነበረው የሸገር ደርቢ ያለ ጎል ተጠናቋል፡፡ ዩጋንዳዊው ግብጠባቂያቸው ኢስማኤል ዋቴንጋን…