ሪፖርት| ጦሩ መሪነቱን ያጠናከረበት ድል አስመዝግቧል

ሽመልስ በቀለ ሁለት ግቦችን ባስቆጠረበት ጨዋታ መቻል አርባ ምንጭ ከተማን ረቷል። አዞዎቹ ወልዋሎን ካሸነፈው ስብስብ አንዱዓለም…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-1 ኢትዮጵያ ቡና

”በአሸናፊነት ውስጥ ስህተቶች ፤ በተሸናፊነት ውስጥ ጥንካሬዎች ይኖራሉ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”ለኢትዮጵያ ቡና መጫወት እና ለሌላ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክቷል

የዕለቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድልን…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን

የ9ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መሰናዷችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ

“በዚህ ሃይ ኢንቴንሲቲ ጨዋታ እንደዚህ መጫወታቸው ደስ ብሎኛል።” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “አንድ ነጥብ ይዘህ መመለስ ቀላል…

ሪፖርት | ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ነጥብ ተጋርተዋል

ጥሩ ፉክክር እና በርከት ያሉ ሙከራዎች የተደረጉበት ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከመቻል ጋር አቻ…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና መድን አቻ ተለያይተዋል

ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮጵያ መድንን ያገናኘው ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል።…

መረጃዎች | 33ኛ የጨዋታ ቀን

በሰንጠረዡ የላይኛው ክፍል ለውጦች ሊያመጡ የሚችሉ እና ጠንካራ ፉክክር ይደረግባቸዋል ተብለው የሚገመቱ የ9ኛው ሳምንት መክፈቻ ጨዋታዎች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-2 ባህርዳር ከተማ

“…ሁል ጊዜ ያላስተካከልነው ጉዳይ አለ” አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት “በመጀመሪያው አርባ አምስት ደቂቃ የቸገረን ነገር የለም” አሰልጣኝ…

ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

የወንድወሰን በለጠ ሁለት ግቦች ባህርዳር ከተማን አሸናፊ አድርገዋል። ስሑል ሽረዎች ከኢትዮጵያ ቡና ጋር አቻ ከተለያየው ቋሚ…