የ25ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ መርሐ-ግብር የሆነውን ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። ድል ካደረጉ ሰባት ጨዋታዎች ያለፋቸው…
ዝ ክለቦች
ዐፄዎቹ በደጋፊያቸው ፊት የሊጉን ዋንጫ ያነሳሉ
የ2013 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊው ክለብ ፋሲል ከነማ በሁለት ሺህ ደጋፊዎች ፊት ዋንጫውን ከፍ እንደሚያደርግ ታውቋል።…
ፌዴሬሽኑ ከሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች ጋር ግንኙነት ጀምሯል
በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ ተካፋይ ያልነበሩት መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ስሑል…
” እስከ 1 ቢሊዮን ብር እናገኛለን ብለን አስበናል “
“ስፖርት ለኢትዮጵያ ሕብረት” በሚል መሪ ቃል ፋሲል ከነማ ባዘጋጃቸው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶችን አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ…
“ከፊታቸው ያለውን ጨዋታ መወጣት እና መፍጨርጨር የእነሱ ፋንታ ነው” ሥዩም ከበደ
የፋሲል ከነማው አሠልጣኝ ሥዩም ከበደ ከቀናት በፊት የወልቂጤ እግርኳስ ክለብ ቡድናቸውን “ከአቅም በታች ተጫውቷል” በሚል ስለከሰሰበት…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ
በሰበታ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የከሰዓቱ ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ከአሠልጣኞች ተቀብሏል። አብርሃም መብራቱ –…
ሪፖርት | በተከላካይ ስህተት የተገኘው የኦሴ ማውሊ ብቸኛ ጎል ሰበታን ባለ ድል አድርጓል
የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነው የሰበታ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ በሰበታ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት…
አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ሰበታ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎችን እንዲህ አሰናድተናል። በሰበታ ከተማ በኩል አብዱልሀፊዝ ትፊቅ፣ ናትናኤል ጋንቹላ፣ ኢብራሂም…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና
ሀዲያ ሆሳዕና በሄኖክ አርፊጮ ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ግብ ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን…
ቅዱስ ጊዮርጊስ የዕግድ ውሳኔውን እንዲያነሳላቸው ተጫዋቾቹ ጠየቁ
የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማኅበር የዲሲፕሊን ጥሰት ፈፅመዋል በማለት የእግድ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ደብዳቤ ማስገባታቸው…

