አዳማ ከተማ እና ውዝፍ ዕዳው

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከነበረው ጥንካሬ በተለያዩ ከሜዳ ውጭ በሚያጋጥሙት ፈተናዎች እየተንገዳገደ የሚገኘው አዳማ ከተማ ያልተከፈለ ውዝፍ…

ሀዋሳ ከተማ የአጥቂውን ውል አድሷል

ሀይቆቹ የፈጣኑን አጥቂ እስራኤል እሸቱን ውል ማምሻውን ለማራዘም ተስማሙ፡፡ እስራኤል ከሀዋሳ ተስፋ ቡድን ካደገ በኃላ ያለፉትን…

ሲዳማ ቡና የወሳኙን አማካይ ውል አራዘመ

ዛሬ በውል ማደስ እና አዲስ ተጫዋቾች በማስማማት ተጠምደው የዋሉት ሲዳማ ቡናዎች የአጥቂ አማካዩ ዳዊት ተፈራን ለመቆየት…

ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

ቀደም ብለው አራት ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምተው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን እና ግብ ጠባቂ…

ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ

ወጣቱ የአማካይ መስመር ተጫዋች የሆነው ተመስገን በጅሮንድ ለሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡ የቀድሞው የሺንሺቾ እና ደደቢት ተጫዋች…

ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ የነበረው ባዬ ገዛኸኝ በወላይታ ድቻ ለመቆየት ተስማማ

በዝውውር ገበያው እምብዛም እየተሳተፉ የማይገኙት የጦና ንቦቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ የሚመሩት…

በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል

በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ…

ፈቱዲን ጀማል ወደ ቀድሞ ክለቡ ዳግም ለመመለስ ተስማማ

የመሐል ተከላካዩ ፈቱዲን ጀማል ከአንድ ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ቆይታ በኃላ ዳግም የቀድሞው ክለቡን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ 2010…

“ሁለቱ ወንድሞቼን አይቼ ነው እግርኳስ ተጫዋች የሆንኩት” ተስፈኛው ፀጋ ደርቤ

በከፍተኛ ሊጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በፊት እና በመስመር አጥቂነት እያገለገለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ውጤት የሆነው…

ረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢትዮጵያ ቡና እና ዩጋንዳዊው ተጫዋች ጉዳይ ዕልባት ሊያገኝ ከጫፍ ደርሷል

በ2010 ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ፈርሞ አንድም ጨዋታ ሳይጫወት ክለቡን የለቀቀው አማካዩ ቦባን ዚሪንቱሳ ከደመወዝ ክፍያ ጋር…