በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…
ዝ ክለቦች
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
”አጋጣሚዎችን የማትጠቀም ከሆነ እንደዚህ ዋጋ ትከፍላለህ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”በስተመጨረሻ ሰዓት ደግሞ ይሄንን ድል በማድረጋችን ስሜቱ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል
በምሽቱ መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው አንሰራርተዋል። በመጨረሻ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…
ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…
መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን
የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“አስበን የምንመጣውን ሜዳ ላይ እያገኘነው አይደለም።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ጨዋታው በጠቅላላ ከምለው በላይ በጣም ጥሩ ነበር።”…
ሪፖርት | ኤሌክትሪክ ከ540 ደቂቃዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት ከሲዳማ ቡና አግኝቷል
በ162 ሰከንዶች ልዩነት የተቆጠሩት የናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ሁለት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል መልሰዋል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1-0 ሀዲያ ሆሳዕና
“የዛሬው ውጤት ለቀጣይ ጨዋታዎች በጣም ያግዘናል።” ረዳት አሰልጣኝ አታኽልቲ በርሔ “ዛሬ የተጫዋች አጠቃቀማችን በተወሰኑ መልኩ ፌል…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ.ዩ በ14ኛ ጨዋታው ከድል ጋር ታርቋል
ቡልቻ ሹራ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ቢጫዎቹ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ሀዲያ ሆሳዕና ላይ ተቀዳጅተዋል። ወልዋሎዎች በ15ኛው…

