የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ውጤት ካስመዘገበበት የምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ወሳኝ ድል አስመዝግቧል

ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ባቀበለበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን አሸንፏል። ወላይታ…

መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…

ሪፖርት | የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ቅያሪ ለጦና ንቦቹ አንድ ነጥብ አስገኝቷል

አዳማ ከተማ በመጨረሻ ጭማሪ ደቂቃ ላይ በተቆጠረባቸው ጎል ከወላይታ ድቻ ጋር 2ለ2 ተለያይተዋል። አራፊ ከመሆናቸው በፊት…

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን

በ11ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ አዳማ ከተማ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ኃይቆቹን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

በንትርኮች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። የጦና ንቦች ከፋሲል ከነማ ጋር አቻ ከተለያየው ቋሚ…

መረጃዎች | 36ኛ የጨዋታ ቀን

የዘጠነኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጥንቅሮችን በተከታዩ ዘገባችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ወላይታ ድቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-1 ፋሲል ከነማ

ወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ከተጋሩበት የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በሁለቱም አጋማሾች በተቆጠሩ ጎሎች 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። ደግዓረግ ይግዛው –…