የቀጣይ ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ዕጣ ወጥቷል

በጥቅምት ወር የመጀመሪያ ሳምንት እንደሚጀምር የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብር ከሰዓታት በፊት ተከናውኗል።…

Continue Reading

“ክለቦቻችን ዓመቱን ሙሉ ደመወዝ መክፈል የሚያስችላቸውን ዋስትና ሊያመጡ ይገባል” – ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉሥ (የሊግ ካምፓኒው የውድድር እና ሥነ-ስርአት ሰብሳቢ)

☞”በቀጣዩ ዓመት የኢንተርናሽናል ውድድሮች በመኖራቸው ጨዋታዎች ይቆራረጣሉ” ☞”ለቀጣይ ዓመት ውድድር መስፈርት የተቀመጠላቸው ስታዲየሞቻችን ጉዳይ…” ☞”በተደጋጋሚ ስለሚነሳው…

“በ2014 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ለማዘጋጀት መልስ የሰጡት ክልሎች ሁለት ብቻ ናቸው “

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሼር ካምፓኒ የ2014 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግን ለማዘጋጀት ለክለቦች መስፈርት የተካተተበት ደብዳቤ የላከ ቢሆንም…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀምበሪቾ ዱራሜ 1-3 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

የማሟያ ውድድሩ የመጨረሻ መርሐ-ግብር ከሆነው ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ አሠልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተውናል። ኤልመዲን መሐመድ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ሪፖርት | የአሠልጣኝ ክፍሌ የተጫዋች ለውጥ ፍሬያማ በሆነበት ጨዋታ ኤሌክትሪክ ድል አድርጓል

የማሟያ ውድድሩ የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነው የሀምበሪቾ እና ኤሌክትሪክ ጨዋታ አራት ግቦች ተቆጥረውበት በኢትዮ ኤሌክትሪክ 3-1 አሸናፊነት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኮልፌ ቀራኒዮ 0-3 ወልቂጤ ከተማ

ወልቂጤ ከተማ ሦስት ግቦችን አስቆጥሮ ኮልፌ ቀራኒዮን ከረታበት ጨዋታ በመቀጠል ሁለቱም አሰልጣኞች የድህረ ጨዋታ ሀሳባቸውን ለሶከር…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባጅፋር 0-1 አዳማ ከተማ

በአዳማ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የማሟያ ውድድሩ ጨዋታ በኋካ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ሁለተኛው አላፊ ቡድን መሆኑን አረጋግጧል

የትግራይ ክልል ክለቦችን ለመተካት የሚደረገው የማሟያ የመጨረሻ ጨዋታ በተመሳሳይ ሰዓት ከተደረጉ እና በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ…

ሪፖርት | ጅማ አባጅፋር በአዳማ ቢረታም የማሟያ ውድድሩ አላፊ ቡድን መሆኑ ተረጋግጧል

አንደኛውን የማሟያ ውድድሩ አላፊ ክለብ ለመለየት የተደረገው የአዳማ እና የጅማ ጨዋታ በአዳማ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት…

አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች | ጅማ አባጅፋር ከአዳማ ከተማ

አንደኛውን የማሟያ ውድድር አላፊ ክለብ የሚለየውን ጨዋታ ወቅታዊ የሆኑ መረጃዎች እንዲህ አጠናክረናል። በአሠልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የሚመራው…