ሪፖርት | በአዳማ የተደረጉ ጨዋታዎች አቻ ተጠናቅቀዋል

በሳምንቱ በመጀመሪያ ቀን በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወላይታ ድቻ 1ለ1 ሲለያዩ የአርባምንጭ ከተማ እና…

ሪፖርት | በአ/አ ስታዲየም የተደረጉ የዛሬ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቅቀዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ መድንን 2ለ1 ረቷል

ጨዋታ ሳምንቱ መጨረሻ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ መድንን ከመመራት…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ መቻልን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል

በሙከራዎች የታጀበ ማራኪ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ የዲቫይን ዋቹኩዋ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን ባለ ድል አድርጋለች። በአዲስ…

ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ ሲዳማ ቡናም የሊጉን አናት የተቆናጠጠበት ድል አግኝቷል

ሀድያ ሆሳዕናዎች በጫላ ተሺታ ብቸኛ ግብ ሀይቆቹን ሲረቱ ሲዳማ ቡናዎችም ሸገር ከተማን በማሸነፍ የሊጉ መሪነት መልሰው…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና አዳማ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲዎች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 ሲያሸንፉ፤ አዳማ ከተማዎች በቢንያም አይተን ብቸኛ…

ሪፖርት | አዳማ ላይ የተካሄዱት የዕለቱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ወላይታ ድቻን ከ አርባ ምንጭ እንዲሁም መቐለ 70 እንደርታን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኙት የ12ኛ ሳምንት መክፈቻ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ሲረከቡ ቢጫዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ12ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ በአንዋር ሙራድ ብቸኛ ግብ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

የ11ኛ ሳምንት መዝጊያ የነበረው እና በፈጣን ሽግግሮች የታጀበው የኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ፍልሚያ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በ11ኛ ሳምንት የአዲስ አበባ የመጨረሻ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3ለ1 በመርታት ወደ ድል ተመልሷል። 10፡00 ሲል…