ሪፖርት | በሀዋሳ በተደረጉ ጨዋታዎች ሐይቆቹ እና ዐፄዎቹ አሸንፈዋል

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ሐይቆቹ ወላይታ ድቻን ዐፄዎቹ ደግሞ ሲዳማ ቡናን ረተዋል። ሀዋሳ ከተማ ከ…

የአቤል ያለው ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን ሦስት ነጥብ አስገኝታለች

በአዲስ አበባ ስቴድየም በተካሄደ የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የምድብ ሁለት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነገሌ አርሲን አሸነፈ።…

በሀ.ዩ.ስ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች መቻል ድል ሲቀናው ምድረ ገነት ሽረ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች መቻል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ…

በአ.አ ስታዲየም በተካሄዱ ጨዋታዎች ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናው ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲያሸንፍ ባህርዳር ከተማ…

ሲዳማ ቡናዎች ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል

የሮድዋ ደርቢ በያሬድ ባየህ ብቸኛ ግብ በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ሲል የተጀመረውና በሊጉ…

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተፈፅመዋል። መቐለ 70…

በአዲስ አበባ ስቴዲየም የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። አርባ ምንጭ…

ቡናማዎቹ የዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዝግበዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ላይ ቡናማዎቹ  ድል ሲያደርጉ አዳማ…

ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

ሐዋሳ ላይ በተደረጉ የዕለቱ ጨዋታዎች ዐፄዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ተጋጣሚያቸውን ማሸነፍ ችለዋል። ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ፋሲል ከነማ…

ሽረ ምድረ ገነት ዓመቱን በድል ጀምሯል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የምድብ ለ የሳምንቱ መጨረሻ ጨዋታ ሽረ ምድረ ገነት በዳንኤል ዳርጌ ግሩም ግብ…