የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን ከረታበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ 3ኛ ድል አሳክቷል

በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድኖች ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማን 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሊጉ ከመቋረጡ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ያለ ግብ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ተጋርተዋል

የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ ጎል ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። ሲዳማ ቡናዎች በባህር ዳር ከተማ ሽንፈት ካስተናገደው…

መረጃዎች | 30ኛ የጨዋታ ቀን

በ8ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሲዳማ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ድሬዳዋ ከተማ

በምሽቱ መርሃግብር ድሬዳዋ ከተማ በመስዑድ መሐመድ የጭማሪ ደቂቃ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 ከረቱበት…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ የናፈቁትን ድል አጣጥመዋል

ሁለት ከድል የራቁ ቡድኖችን ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ መስዑድ መሐመድ በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ባስቆጠራት ብቸኛ ፍፁም ቅጣት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-0 ወልዋሎ ዓ.ዩ

ከሀገራት ውድድር መልስ በተደረገው የሊጉ ቀዳሚ ጨዋታ በአርባምንጭ ከተማ 2ለ0 አሸናፊነት መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎን በመርታት ደረጃውን ያሻሻለበት ድል አስመዝግቧል። አርባምንጭ ከተማዎች በቅዱስ ጊዮርጊስ ሽንፈት ካስተናገደው ቋሚ አሰላለፍ…

መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

ለአህጉራዊ ውድድር አስራ ሦስት ያህል ቀናትን ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት በሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮች…