ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ተመጣጣኝ ፉክክር እና ጥቂት የግብ ሙከራዎች የታዩበት ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ንግድ ባንክ ላይ…

ሲዳማ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል

የወቅቱ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው እና የረዳታቸውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል። የ2017 የኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-0 ባህርዳር ከተማ

አዞዎቹ የጣናውን ሞገድን በማሸነፍ የውድድር አመቱን የመጀመሪያ ሶስት ነጥብ ካሳኩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል

አርባምንጭ ከተማ በፍቅር ግዛው ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 የዓመቱን የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል። በሦስተኛ ሳምንት…

መረጃዎች | 19ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት የሚደረጉ የሊጉ የአምስተኛ ሳምንት ሦስት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-0 ሀዋሳ ከተማ

አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን አድርገዋል።…

ሪፖርት | ነቢል ኑሪ አዳማን ባለድል አድርጓል

በምሽቱ መርሃግብር ነቢል ኑሪ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች አዳማ ሀዋሳን ረቷል። አዳማ ከተማዎች በመጨረሻ ጨዋታቸው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 0-3 መቻል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሃግብር መቻል ወልዋሎን 3-0 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…

ሪፖርት| ጦሩ ዳግም ወደ ድል ተመልሷል

መቻል ወልዋሎን ሦስት ለባዶ በማሸነፍ ከአንድ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሷል። ወልዋሎዎች በሲዳማ ቡና ሽንፈት ካስተናገደው…

መረጃዎች | 18ኛ የጨዋታ ቀን

የአምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…