በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ ቡና የአጥቂ እና ተከላላዩን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ…
ፕሪምየር ሊግ

ኃይሌ ገብረተንሳይ ማረፊያው ታውቋል
ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቀሪ የሦስት ዓመት ቆይታ እያለው በስምምነት የተለያየው ኃይሌ ገብረትንሳይ አዲስ አዳጊውን ክለብ ተቀላቅሏል።…

ባህር ዳር ከተማ የአምበሉን ውል አድሷል
እስካሁን ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ባህር ዳር ከተማዎች የአማካያቸውን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሰዋል። በአሠልጣኝ አብርሃም…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የምንያህል ተሾመን ውል አድሷል
ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአማካዩን ቆይታ ለተጨማሪ አንድ ዓመት አራዝሟል። የአሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ውል…

ባህር ዳር ከተማ ከመስመር ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከጣና ሞገዶቹ ጋር ያሳለፈው ተመስገን ደረሰ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ቡልቻ ሹራ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል
ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በስምምነት የተለያየው የመስመር አጥቂ ሲዳማ ቡናን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ…

ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል
ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል
ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል
ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…